Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል ሶስት ወረዳዎች ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሶስት ወረዳዎች ንፋስ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉንና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ። የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና…

በ8 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የጊንጪ ሃይል ማከፋፈያ ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የጊንጪ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ዛሬ ይመረቃል። የምረቃ ስነ-ስርዓቱ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሚገኙበት ይከናወናል። ኤ ዲ ዲ ኤም እና ጂ የተሰኘው ፕሮጀክት አካል የሆነው የጊንጪ የሃይል…

ጠ/ሚ ዐቢይ በወንጪ የሚገነባውን የገበታ ለሐገር ፕሮጀክት አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወንጪ የሚገነባውን የገበታ ለሐገር ፕሮጄክት በዛሬው እለት በይፋ አስጀመሩ፡፡ በገበታ ለሀገር የሚለማው የወንጪ -ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በምዕራፎች ተከፍሎ የሚሰራ መሆኑ ተገልጿል። የፕሮጀክቱ…

መንግስት በትግራይ ክልል የወሰደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ትክክለኛ መሆኑን በኢትዮጵያ የቀድሞው የእስራኤል አምባሳደር ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል የወሰደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ትክክለኛ እርምጃ መሆኑን በኢትዮጵያ የቀድሞው የእስራኤል አምባሳደር አቪ ግራኖ ገለጹ፡፡ አቪ ግራኖት ከኢትዮጵያ ጋር ስላላቸው ትስስር እና ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለአዲሷ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት የድጋፍ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለአዲሷ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን የድጋፍ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ባስተላለፉት መልዕክት በአገራቸውና ሕዝባቸው ላይ የወደቀውን ሃዘን በመወጣት ታንዛኒያን ለሚቀጥሉት አምስት…

ጣሊያን የአፍሪካ ሕብረት-መር የህዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድርን እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም በናይሮቢ ከጣሊያን አምባሳደር አልቤርቶ ፔይሪ ጋር በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ፔይሪ ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ስትራቴጂያዊ ትብብር እንዳላት እንዲሁም…