በጋምቤላ ክልል ሶስት ወረዳዎች ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሶስት ወረዳዎች ንፋስ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉንና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ።
የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና…