በደብረ ማርቆስ ከተማ አዲስ በሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ እና የባህር ዳር ኤርፖርት ተርሚናል እድሳት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸው ተገልጿል፡፡
ውይይቱ…