Fana: At a Speed of Life!

በደብረ ማርቆስ ከተማ አዲስ በሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ እና የባህር ዳር ኤርፖርት ተርሚናል እድሳት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸው ተገልጿል፡፡ ውይይቱ…

የምርጫ ጉዳዮች ብቻ የሚዳኙባቸው 21 ችሎቶች መደራጀታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫውን ተከትሎ ለፍርድ ቤት የሚቀርቡ ክርክሮች በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱበት ረቂቅ ደንብ ላይ የአስረጂዎች መድረክ ተካሔደ። በዚህ ዓመት የሚካሔደውን 6ኛውን አገራዊ የምርጫ ሒደት ተከትሎ የሚነሱ ክርክሮችን በልዩ ሁኔታ የሚያስተናግዱ ፍርድ…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዩኤን ኤድስ ዋና ዳይሬክተር ጋር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዩኤን ኤድስ ዋና ዳይሬክተር ጋር ዊኒ ቢያኒይማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ኤችአይቪ/ኤድስን በመዋጋት ረገድ ያላቸውን አጋርነት በዘመነ ኮቪድም አጠናክረው መቀጠል በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ክትባት በተቀናጀና በታቀደው መሰረት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ክትባት በተቀናጀና በታቀደው መሰረት እየተሰጠ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ክትባቱ በታቀደው መሰረት በመላው ሀገሪቱ በተሳካ ሁኔታ  መሰጠቱን ቀጥሏል ብሏል ሚኒስቴሩ፡፡ እስካሁን  በርካታ የጤና ባለሙያዎች…

ባለስልጣኑ በአየር ሰዓት ድልድል ዙሪያ ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእጩ ምዝገባን መጠናቀቅ ተከትሎ ለፖለቲካ ፓርቲዎች በሚሰጠው የአየር ሰዓት ድልድል ሂደት ላይ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ውይይት አደረጉ። በውይይቱ ላይ ባለስልጣኑ ለአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድሉ …

ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ማህበራት አውደ ርዕይና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት አውደ ርዕይና ባዛር ዛሬ በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማዕከል ተከፍቷል። አውደ ርዕዩና ባዛሩ እስከ መጋቢት 14 ቀን ድረስ የሚቆይ ሲሆን ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ 66 የህብረት ስራ ማህበራትና 15…

መወገድ ያለባቸው የመንግስት ሀብቶች ንብረት ምዝገባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ መወገድ ያለባቸው የመንግስት ንብረት ምዝገባ ከሚያዝያ 4 እስከ ሚያዝያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ሊያካሂድ መሆኑን አስታወቀ። የኤጀንሲዉ ዋና ዳይሬክተር ሃጅ ኢብሳ ለመገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት…

ጆ ባይደን ቭላድሚር ፑቲንን ገዳይ ማለታቸው ተቀባይነት የለውም- ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ስለ ቭላድሚር ፑቲን የሰጡት አስተያየት ተቀባይነት የለውም ሲሉ ገለፁ። ጆ ባይደን ቭላድሚር ፑቲንን ገዳይ ማለታቸው ተቀባይነት የሌለውና  ከፕሬዚዳንት የማይጠበቅ…

ለብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ብቻ የሚውሉ ስድስት አዳዲስ የትራፊክ መስመሮች ተግባራዊ ሊደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ ለብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ብቻ የሚውሉ አዳዲስ የትራፊክ መስመሮች ተግባራዊ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ በከተማዋ ዋና ዋና መንገዶች ስድስት መስመሮች እና አራት…