Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ከጀርመኑ አቻቸው ፍራንክ ስታይንማየር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከጀርመኑ አቻቸው ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር ጋር ተወያዩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ የጀርመኑ አቻቸው ባደረጉላቸው የስልክ ጥሪ መሰረት መወያየታቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቶኪዮ ኦሎምፒክ ዝግጅትን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቶኪዮ ኦሎምፒክ ዝግጅትን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና ሌሎችም የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት ነው መግለጫው…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ጆን ማጉፉሊ ሞት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ ለታንዛኒያ ሕዝብና መንግስት፣ ለፕሬዚዳንቱ ቤተሰቦችና ለምክትል ፕሬዚዳንቷ ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን በራሳቸው፣ በኢትዮጵያ ሕዝብና በመንግስት ስም…

የጤና ሚኒስቴር 8ኛው ዙር የሀገሪቱን የጤና ወጪ ጥናት ማስጀመሪያ ለህዝብ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት 8ኛው ዙር የሀገሪቱን የጤና ወጪ ጥናት ማስጀመሪያ ለህዝብ ይፋ አደረገ፡፡ ጥናቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን በዝግጅቱ ላይ ከአጋር ድርጅቶች፣ ከመንግስት እና ከግል ድርጅቶች ተወካዮች…

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ  የሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ  ስምንት  ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ ስምንት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ የአስተዳደርና የፀጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ሞቱማ ኮርጄ ÷ ተጠርጣሪዎቹ 15 ሽጉጥ ከ2ሺህ በላይ…

አፍሪካ ለዓለም ሰላም መስፍን የድርሻዋን እየተወጣች  ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ986ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ጥበቃ ም/ቤት የበይነ መረብ ውይይት ተሳትፈዋል። ውይይቱ በአፍሪካ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ዙሪያ ያተኮረ መሆኑ ተመላክቷል።…

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት በቀጣይ በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ምክክር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት በቀጣይ በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ዛሬ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ በአውሮፓውያኑ ከ2ዐ21- እስከ 2ዐ27 ድረስ ኢትዮጵያና ህብረቱ ስለሚኖራቸው ትብብር አስመልክቶ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ መሆኑ…

መንግስት እንዳይፀና በየጊዜው አላስፈላጊ ጫና የሚያደርጉ አካላትን በትብብር መመከት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት እንዳይፀና በየጊዜው አላስፈላጊ ጫና የሚያደርጉ አካላትን በትብብር መመከት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና መምህር እና ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው እና በለንደን የግጭት አፈታት ጉዳይ…