Fana: At a Speed of Life!

መንግስት እንዳይፀና በየጊዜው አላስፈላጊ ጫና የሚያደርጉ አካላትን በትብብር መመከት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት እንዳይፀና በየጊዜው አላስፈላጊ ጫና የሚያደርጉ አካላትን በትብብር መመከት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና መምህር እና ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው እና በለንደን የግጭት አፈታት ጉዳይ…

የኮቪድ19 መከላከያ ዘዴዎችን ሙሉ ለሙሉ መተግበር በሚቻልበት አግባብ ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ የፌደራል ፖሊስን ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት ጋር የኮቪድ መከላከያ ዘዴዎችን ሙሉ ለሙሉ ማስተግበር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ገጻቸው እንዳሰፈሩት ፌደራል ፖሊስን…

በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እያደረሱ የሚገኙ ታጣቂ ሀይሎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እያደረሱ የሚገኙ ታጣቂ ሀይሎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በንፁን ዜጎች ላይ በሚደርሱ ጥቃቶች በርካቶች…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሁሉንም አካታችና ተደራሽ እንዲሆን ሀገራት አበክረው እንዲሰሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሁሉንም አካታችና ተደራሽ እንዲሆን ሀገራት አበክረው ሊሰሩ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ይህንን ያሉት "የዲጂታል አካታችነት" ላይ ያተኮረው ውይይት በበይነ መረብ በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡…

ያለ እድሜ ጋብቻን ጨምሮ ታዳጊ ሴቶችን ከሚገጥሟቸው ችግሮች መከላከል በሚቻልበት አግባብ ላይ ያተኮረ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሴቶችን፣ ካለዕድሜ ጋብቻ፣ እርግዝና እና ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል በሚቻልበት አግባብ ላይ ያተኮረ ውይይት ተደረገ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂና ከዩ ኤን ኤድስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዊኒ ቢያንዩማን ጋር…

ቱሪዝም ኢትዮጵያ እና ፌስቡክ በኢትዮጵያ የዲጂታል ግብይት ፕሮግራምን አስጀመሩ 

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱሪዝም ኢትዮጵያ እና ፌስቡክ የቱሪዝም ዘርፉ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንዲያገግም የሚያግዝ የዲጂታል ግብይት ፕሮግራምን በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ፕሮግራሙ በትብብር የሚሰራ ሲሆን በሃገር በቀሉ ሰመር ሚዲያ እንደሚተገበር ተገልጿል፡፡ በዋናነትም…

በመዲናዋ ለጽዳት ባለሞያዎች ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲዘጋጅ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢሲ) የከተማ የጽዳት ሰራተኞችን ለማመስገን እና ክብር ለመስጠት ልዩ የምስጋና እና የምሳ መርሃግብር ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የሌሊት ጨለማ ፣ ብርድ ፣ ዝናብ ፣ ፀሃይ እና መጥፎ ሽታ…