Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ ከተመድ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛው የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ተጠሪ ማርሴል አክፖቮን ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በውይይቱ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ…

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ  924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ  5 ሺህ 258 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 254 ሺህ 44 ደርሷል። በሌላ በኩል 2 ሺህ 50 ሰዎች…

ፋሲል ከነማ ዋንጫውን ለማንሳት ተቃርቧል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ዋንጫውን ለማንሳት ተቃርቧል፡፡ ዛሬ በተካሄደው ጨዋታም አዳማ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለፋሲል ከነማ የማሸነፊያ ግቦቹን ሙጂብ ቃሲም እና በዛብህ መለዮ…

ለኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል 20 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የሕከምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ንግድ ምክር ቤት ለኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል 20 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ የሕከምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ አንድ አምቡላንስ፣ 16 ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መሳሪያ፣ አራት የፅኑ ሕሙማን አልጋዎችና ሌሎች የሕክምና…

ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። ባንኩ የብር ቅያሬ ክንውኑ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእውቅናና ምስጋና መርሀግብር እየተካሄደ ነው። የብር ቅያሬው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ችግርና የእዳ ጫና ያቃለለ…

የመከላከያ ሠራዊትን ዩኒፎርም በመልበስ በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ሲያመልኩ የሚታየው ፎቶ ተጣርቶ እርምጃ ይወስዳል- መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የመከላከያ ሠራዊት ዩኒፎርም በመልበስ በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ሲያመልኩ የሚያሳይ መረጃዎች በሚመለከታቸው የተቋሙ የፍትህ አካላት ተጣርቶ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት…