50 ሚሊየን የአፍሪካ ሴቶች ይናገሩ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 ሚሊየን የአፍሪካ ሴቶች ይናገሩ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል፡፡
ከፕሬዚዳንቷ በተጨማሪ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና የኮሜሳ…