Fana: At a Speed of Life!

በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ እጩዎች የሚኖራቸው ቅደም ተከተል በሎተሪ ዕጣ ይወሰናል- ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ እጩዎች የሚኖራቸው ቅደም ተከተል በሎተሪ ዕጣ እንደሚወሰን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ ። ይህም የድምጽ አሰጣጥ ሂደትን ግልጽነት እና ፍትሐዊነት ለመጨመር እንደሚያስችል ታምኖበታል። ሂደቱ ሁለት ደረጃዎች…

ኢትዮጵያ በሃይል ዘርፍ የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት እየሰራች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ብሄራዊ የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ቀርጻ እየሰራች መሆኗን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በበይነ መረብ በተካሄደው የበርሊኑ የኢርነጂ ሽግግር ውይይት…

የሲሚንቶና የብረት እጥረት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ገለጸ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶና የብረት እጥረት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ገለጸ። ሥራ ተቋራጮች ሰራተኞቻቸውን የመበተን ስጋት ውስጥ መግባታቸውንም ነው ያስታወቁት። ማህበሩ በግንባታ ኢንዱስትሪ ላይ የሚስተዋሉ…

የመጀመሪያው የኢትዮ ቻይና የፖለቲካ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮ ቻይና የፖለቲካ ውይይት በሚኒስትር ዲኤታዎች ደረጃ ተካሄደ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ውይይት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የቻይና ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ሊ ተሳትፈዋል። ቻይና…

ቦርዱ ከዕጩዎች ምዝገባ ጋር በተያያዘ ከ500 በላይ አቤቱታዎች እንደቀረቡለት አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዕጩዎች ምዝገባ ጋር በተያያዘ ከ500 በላይ አቤቱታዎች እንደቀረቡለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በምርጫ ሂደት ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ በዚህ ወቅትም በሁለት ዙር…

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወቅቱን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እየተዘጋጀ ነው – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር አዲሱን የአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ-ትምህርት ለማሻሻልና የመጨረሻ ቅርጽ አስይዞ ወደ ተግባር ለማስገባት አውደ ጥናት እያካሄደ እንደሚገኝ ገልጿል። አውደ ጥናቱ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት አምስት ዩኒቨርሲቲዎችን በማሳተፍ…

ኦነግ ምርጫ ቦርድ ከፈቀደለት በምርጫው እንደሚወዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ነጻነት ግንባር /ኦነግ/ ምርጫ ቦርድ ከፈቀደለት በምርጫው እንደሚወዳደር አስታወቀ። ለሁለት ቀናት አጠቃላይ ጉባዔውን ያካሄደው ፓርቲው አዲስ ሊቀመንበርም መርጧል። ፓርቲው ባደረገው ጉባኤ አቶ አራርሶ ቢቂላን የግንባሩ ሊቀመንበር አድርጎ…

በትግራይ ክልል የሚደረገው ሰብአዊ ድጋፍ በተቀላጠፈ ሁኔታ እየተካሄደ ነው – የተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት በትግራይ ክልል የሚደረገው ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት በተቀላጠፈ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ፅህፈት ቤቱ በክልሉ እየተደረገ ያለውን ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት…