በሎስ አንጀለስና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ መንግስት አካላት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ያልተገባ ጫና በመቃወም ሰልፍ አካሄዱ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሎስ አንጀለስ እና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ መንግስት የወሰደውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ በመደገፍ እና የአሜሪካ መንግስት አካላት በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚያደርጉትን ያልተገባ ጫና በመቃወም በኮንግረስ አባል ካረን…
በሰብዓዊ ድጋፍ የተሸፈነው የዓለም ተቋማት ፍላጎት ሲገለጽ
https://www.youtube.com/watch?v=MIVCGRCwTFA
የይርጋለም የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደስትሪ ፓርክና የአካባቢው ነዋሪዎች ተስፋ
https://www.youtube.com/watch?v=cGc9prt_cBY
በህብረት ስራ ማህበራት የደረሰው ምርት ምን ያህል ለሸማቹ ተደራሽ እየሆነ ነው?
https://www.youtube.com/watch?v=8yVdsDj_nE8
ወወደ መዲናዋ እየገባ ያለው ምርትም ለታለመለት አላማ እና ለታሰበለት ህዝብ መዋል አለበት ሲሉ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አሳሰቡ
https://www.youtube.com/watch?v=aKX6zFZ04A4
አሳሳቢው የኮቪድ ስርጭትና ሊደረግ የሚገባው ጥንቃቄ፤ ቫይረሱ በርካቶችን ለስቃይና ለሃዘን ዳርጓል
https://www.youtube.com/watch?v=0noRY7mAQvs
በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ“ያገባኛል ”ኢንሼቲቭ ትግበራ በይፋ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ“ያገባኛል ”ኢንሼቲቭ ትግበራ በይፋ ተጀምሯል።
በጤናው ዘርፍ የመጀመሪያው አገር በቀል ኢንሼቲቭ የሆነውና የጤናውን ስርዓትና አገልግሎት ይለውጣል ተብሎ የተቀረፀው “ያገባኛል ” የተሰኘው ኢንሼቲቭ እንደ…
በስምሪት መስመራቸው አገልግሎት በማይሰጡ ታክሲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተሰጣቸው የስምሪት መስመር የትራንስፖርት አገልግሎት በማይሰጡ ታክሲዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ቀናት በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የታክሲ አገለግሎት ችግር ተስተውሏል።…