አየር መንገዱ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዦችን የምርመራና የክትባት መረጃ የሚይዝ መተግባሪያ መጠቀም ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተጓዦችን የምርመራና የክትባት መረጃ የሚይዝ መተግባሪያ በመጠቀም በአፍሪካ የመጀመሪያው ሆነ።
አየር መንገዱ የአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ጉዞ ማለፊያ የሆነውን የሞባይል መተግበሪያ በመጠቀም ከአህጉሪቱ ቀዳሚ…