Fana: At a Speed of Life!

በደንገጎ አካባቢ በ10 ሚሊየን ብር ወጪ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ፕሮጀክት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ሀረማያ ወረዳ ደንገጎ አካባቢ ለሚካሄድ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ፕሮጀክት 10 ሚሊየን ብር ተመድቦ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የደንገጎ ዛፍን መሰረት በማድረግ መልሶ የማልማት ፕሮጀክት…

140 ዜጎች ከየመን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 140 ዜጎች በዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አማካኝነት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለመመለስ ፍቃደኛ የሆኑትን ዜጎች ነው ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ማመቻቸቱን የገለጸው፡፡ ይህም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ…

ሲስተር አሰጋሽ ጎሳ ለ80ኛ ጊዜ ደም በመለገስ ቀዳሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲስተር አሰጋሽ ጎሳ ለ80ኛ ጊዜ ደም በመለገስ ቀዳሚ ሆኑ፡፡ የጤና ሚንስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ገጻቸው ይህ በኢትዮጵያ ሴት ደም ለጋሾች ዘንድ ክብረ ወሰን ነው ብለዋል፡፡ ሚኒስትሯ እናትም ቀዳሚ ደም ለጋሽም በመሆን በዛሬ ዕለት…

ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት የ285 ብሔራዊ ደረጃዎችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት የ285 ብሔራዊ ደረጃዎችን አፀደቀ። የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ምክር ቤቱ ደረጃዎቹን ያጸደቀው በ6 ዘርፎች ተዘጋጅተው ከቀረቡለት 289 ረቂቅ ደረጃዎች መካከል መሆኑን አስታውቋል። በግብርና…

የካናዳ-አፍሪካ “ከአየር ብክለት የፀዳ ልማት” አውደጥናት በበይነ መረብ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የካናዳ-አፍሪካ "ከአየር ብክለት የፀዳ ልማት" አውደጥናት በበይነ መረብ እየተካሄደ ነው። በዚህ መድረክ ኢትዮጵያን በመወከል የተሳተፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር  አህመዲን መሀመድ ÷በኢትዮጵያ ምቹ የኢኖቬሽን ከባቢ ሁኔታን…

መቀመጫቸውን ናይሮቢ ያደረጉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ሚዛናዊ መረጃ እንዲያቀርቡ ተጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም መቀመጫቸውን ናይሮቢ ያደረጉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ሚዛናዊ መረጃ እንዲያቀርቡ ጠየቁ፡፡ አምባሳደሩ የመገናኛ ብዙኀን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ የሚሰሩት ዘገባ በመሰረታዊነት…

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለምርመራ አጋዥ የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለምርመራ አጋዥ የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገለት፡፡ ድጋፉ በተባበሩት መንግስታት የአደንዛዥ እፅና ሌሎች ወንጀሎች ጽህፈት ቤት የተሻለ የፍልሰት አስተዳደር  ፕሮግራም የተደረገ መሆኑ…

በጭላሎ ጋለማ ደን የእሳት ቃጠሎ አደጋ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርሲ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ አካል የሆነው የጭላሎ ጋለማ ደን የእሳት ቃጠሎ አደጋ  መከሰቱ ተገለጸ፡፡ ፓርኩ ከሚያካልላቸው ዘጠን ወረዳዎች ውስጥ በሰባቱ የእሳት አደጋ የተከሰተ ሲሆን÷ ረጅም ጊዜ ያስቀጠሩ የደን ዝርያዎች ጉዳት  …