Fana: At a Speed of Life!

“በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ውስጥ የህግ የበላይነትና የዜግነት ክብር ይዞታ” በሚል ርእስ የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)“በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ውስጥ የህግ የበላይነትና የዜግነት ክብር ይዞታ” በሚል ርእስ የፓናል ውይይት ተካሂዷል። ውይይቱ በፖሊሲ አውጪዎችና አስፈፃሚዎች መካከል ውይይት በማካሄድ በለውጡ ሂደት በሕግ የበላይነትና በዜግነት ክብር የሃሳብ…

በየመን በአደጋ ከሞቱት ሰዎች ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ማንነት ለማወቅ እየተሰራ ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን እስር ቤት ውስጥ በተነሳ አመፅና የእሳት አደጋ ከሞቱት ሰዎች መካከል ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ማንነት ለማወቅ እየተሰራ ነው መሆኑን  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሳምንቱ በሃገር ውስጥና በውጭ…

ቻይና የሞምባሳ ወደብን ልትወርስ ትችላለች መባሉን መንግስት አስተባበለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ ለባቡር መንገድ ግንባታ ከቻይና የተበደረችውን ከፍተኛ ገንዝብ መመለስ ካልቻለች ቤጂንግ የሞምባሳ ወደብን ልትወርስ ትችላች መባሉን የሀገሪቱ መንግስት አስተባበለ። 472 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የባቡር መንገድ ወጪ መጀመሪያ ከታቀደለት በአራት…