መንግስት ሀገራዊ ህልውናን አደጋ ላይ ለመጣል የሚሞክሩ የውስጥና የውጭ ፀረ ሰላም ኃይሎችን በምንም አይነት ሁኔታ አይታገስም -የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ወቅታዊ ሁኔታዎችን በሚመለከት የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል መግለጫ አውጥቷል ፡፡
ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጪው ግንቦት ምርጫ ለማካሄድ የመራጮች…