የሀገር ውስጥ ዜና የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ከዛሬ ጀምሮ በቀን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዳቦ ያመርታል Tibebu Kebede Mar 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸገር ዳቦ ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ ወደ ማምረት ሊገባ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ቡድን ፋብሪካ ያለበትን አጠቃላይ ሁኔታ ጎብኝቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በየካቲት ወር ከ21 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ Abrham Fekede Mar 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካቲት ወር ከ21 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዘንድሮ የተገኘው ገቢ ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ12 በመቶ በላይ ዕድገት ማሳየቱ ተጠቅሷል፡፡ ሚኒስቴሩ የገቢ አሰባሰቡ ስኬታማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችና ቀጠናዊ ደህንነት ዙሪያ ከኢጋድ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአባል ሃገራቱ ውስጥ ማሻሻያዎችን እና ተቋማዊ አቅምን ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያዩ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከኢጋድ ዋና ፀሃፊ ዶክተር ወርቅነህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ በቴሌኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማሙ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ በቴሌኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጂቡቲ የስራ ጉብኝት ያደረገ ሲሆን፥ ሁለቱ ሃገራት በቴሌኮሙዩኒኬሽን መስክ ያላቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ996 ሚሊየን ብር በላይ ለመንግስት እንዲመለስ ተደርጓል – የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን Feven Bishaw Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ በጀት ዓመቱ ከ996 ሚሊየን ብር በላይና ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆን መደረጉን የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባለፉት 6 ወራት ከክልል ኮሚሽኖች ጋር በተሰራው ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች ላይ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ Feven Bishaw Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች እና አሽከርካሪዎቻቸው ላይ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ስምንት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች…
የሀገር ውስጥ ዜና በጄኔቫ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ Abrham Fekede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ ጄኔቫ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ወቅት ያለውን ትክክለኛ ሁኔታ ለማሳወቅና ጣልቃ ገብነትን በመቃወም የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ የአንድ አገር ሉዓላዊነት ሊከበር እንደሚገባም አሳስበዋል። በተለይም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንስቲቲዩቱ ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ ኢንስቲቲዩቱ ቫይረሱ ባለፉት ሰባት ቀናት ያለበትን ደረጃ በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ቫይረሱ በከፍተኛ ደረጃ እየተዛመተ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀብሩ ወረዳ ከ3 ሺህ በላይ ጥይቶችና የምግብ ዘይት የተገኘባቸው ሰባት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ Meseret Demissu Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ከ3 ሺህ በላይ የብሬንና የክላሽንኮቭ ጥይቶች እንዲሁም የምግብ ዘይት በህገ ወጥ መንገድ ሲያጓጉዙ የተገኙ ሰባት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ተዘጋጅቶ በነበረው የወገን ለወገን የቶምቦላ ሎተሪ እጣ ባለእድለኞች ስጦታቸውን ተረከቡ Meseret Demissu Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ተዘጋጅቶ በነበረው ወገን ለወገን የቶምቦላ ሎተሪ እጣ አሸናፊ ባለእድለኞች ስጦታቸውን ተረከቡ። የቶምቦላ ሎተሪ ኮሚቴ አስተባባሪ አቶ ሞቲ ሞረዳ በርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት÷ የመጀመሪያውና ትልቁ መፈናቀል…