ከ610 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ ምርቶች ወደ ውጭ ተልከዋል- የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተገንብተው ወደ ሥራ ከገቡ 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮች እስካሁን ከ610 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ ምርቶችን ወደ ውጭ መላክ መቻሉን ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ።
የኮርፖሬሽኑ ማርኬቲንግና ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ…