Fana: At a Speed of Life!

በግለሰብ ቤት ተከማችቶ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በግለሰብ ቤት ተከማችቶ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ፡፡ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጭኮ ከተማ አስተዳደር እና በሀዋሳ ከተማ ታቦር ክፍለ ከተማ ነው የጦር መሳሪያ መያዙን የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ኢንተለጀንስ…

እስከ ቀጣዩ ዓመት ታህሳስ ድረስ 20 በመቶ ዜጎችን የኮቪድ 19 ክትባት ለመከተብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ታህሳስ 30 2014 ዓ.ም  ባለው ጊዜ ውስጥ 20 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች የኮቪድ 19 ክትባት  ለመከተብ እየሰራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይህንን ያስታወቁት የጤና ሚኒትር ዴኤታ ዶክተር ደረጃ ዱጉማ ናቸው፡፡ ሚኒስቴሩ ክትባቱን…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የስደተኞች ተጠባባቂ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የስደተኞች ተጠባባቂ ኮሚሽነር ኢብራሂም አብደላ ጋር በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውን ስደተኞችን በተመከለተ መወያየታቸውን ገለጹ። አምባሳደር ይበልጣል ከኮሚሽነሩ ጋር በነበራቸው…

በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ንፋስ ቀለቀቅሎ የጣለ ዝናብ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ፑኩሙ ቀበሌ ንፋስ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል፡፡ ከትናንት በስቲያ ምሽት 5 አካባቢ ንፋስ ቀላቀሎ የጣለው ዝናብ በሶስት ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ሲያደርስ፥ 55…

በእነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሃላፊ በእነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ (ወዲ ነጮ) ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብርና ህገ መንግስት ጉዳዮች የወንጀል ችሎት መስርቷል፡፡…

በአማራ ክልል በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 30 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ፡፡ አደጋው በወረዳው በቤዛ ብዙሃን ቀበሌ ልዩ ስሙ ቡሃች በተባለ ቦታ በዛሬው ዕለት ማለዳ 1 ሰዓት ላይ ነው የደረሰው፡፡…

በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ድንገተኛ አደጋ አስተባባሪ ማዕከል በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸውን አስታወቀ፡፡ በአባል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የተከናወኑ የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም የመልሶ ማቋቋም…

አሜሪካ ከ100 ሚሊየን በላይ ዜጎቿን የኮቪድ19 ክትባት ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከ100 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎቿ ቢያንስ አንድ ጊዜ የኮቪድ19 ክትባት መስጠቷን አስታወቀች፡፡ የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ክትባቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ በስፋትና በፍጥነት ለማዳረስ እየጣረ ነው ተብሏል፡፡ ባይደንም…

ባለስልጣኑ ሉዓላዊነት እና አብሮነትን በሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን  ሉዓላዊነት እና አብሮነትን የሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አንዷለም ÷በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ…

ሸሙ የምግብ ዘይት ፋብሪካ የማስፋፊያ ስራውን አጠናቆ በቀን 950 ቶን ዘይት ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የማስፋፊያ ስራ ሲከናወንለት የቆየው የሸሙ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የምግብ ዘይት ፋብሪካ በቀን 950 ቶን ዘይት ማምረት ጀመረ። ድርጅቱ በድሬዳዋ ከተማ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ ዘይት ምርት የጀመረ ቢሆንም፤…