የሀገር ውስጥ ዜና በግለሰብ ቤት ተከማችቶ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ Abrham Fekede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በግለሰብ ቤት ተከማችቶ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ፡፡ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጭኮ ከተማ አስተዳደር እና በሀዋሳ ከተማ ታቦር ክፍለ ከተማ ነው የጦር መሳሪያ መያዙን የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ኢንተለጀንስ…
የሀገር ውስጥ ዜና እስከ ቀጣዩ ዓመት ታህሳስ ድረስ 20 በመቶ ዜጎችን የኮቪድ 19 ክትባት ለመከተብ እየተሰራ ነው Abrham Fekede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ታህሳስ 30 2014 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 20 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች የኮቪድ 19 ክትባት ለመከተብ እየሰራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይህንን ያስታወቁት የጤና ሚኒትር ዴኤታ ዶክተር ደረጃ ዱጉማ ናቸው፡፡ ሚኒስቴሩ ክትባቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የስደተኞች ተጠባባቂ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የስደተኞች ተጠባባቂ ኮሚሽነር ኢብራሂም አብደላ ጋር በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውን ስደተኞችን በተመከለተ መወያየታቸውን ገለጹ። አምባሳደር ይበልጣል ከኮሚሽነሩ ጋር በነበራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ንፋስ ቀለቀቅሎ የጣለ ዝናብ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ፑኩሙ ቀበሌ ንፋስ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል፡፡ ከትናንት በስቲያ ምሽት 5 አካባቢ ንፋስ ቀላቀሎ የጣለው ዝናብ በሶስት ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ሲያደርስ፥ 55…
የሀገር ውስጥ ዜና በእነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ ላይ ክስ ተመሰረተ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሃላፊ በእነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ (ወዲ ነጮ) ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብርና ህገ መንግስት ጉዳዮች የወንጀል ችሎት መስርቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 30 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ፡፡ አደጋው በወረዳው በቤዛ ብዙሃን ቀበሌ ልዩ ስሙ ቡሃች በተባለ ቦታ በዛሬው ዕለት ማለዳ 1 ሰዓት ላይ ነው የደረሰው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ ጀመሩ Meseret Demissu Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ድንገተኛ አደጋ አስተባባሪ ማዕከል በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸውን አስታወቀ፡፡ በአባል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የተከናወኑ የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም የመልሶ ማቋቋም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ከ100 ሚሊየን በላይ ዜጎቿን የኮቪድ19 ክትባት ሰጠች Abrham Fekede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከ100 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎቿ ቢያንስ አንድ ጊዜ የኮቪድ19 ክትባት መስጠቷን አስታወቀች፡፡ የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ክትባቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ በስፋትና በፍጥነት ለማዳረስ እየጣረ ነው ተብሏል፡፡ ባይደንም…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ ሉዓላዊነት እና አብሮነትን በሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ Meseret Demissu Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ሉዓላዊነት እና አብሮነትን የሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አንዷለም ÷በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሸሙ የምግብ ዘይት ፋብሪካ የማስፋፊያ ስራውን አጠናቆ በቀን 950 ቶን ዘይት ማምረት ጀመረ Tibebu Kebede Mar 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የማስፋፊያ ስራ ሲከናወንለት የቆየው የሸሙ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የምግብ ዘይት ፋብሪካ በቀን 950 ቶን ዘይት ማምረት ጀመረ። ድርጅቱ በድሬዳዋ ከተማ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ ዘይት ምርት የጀመረ ቢሆንም፤…