Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ሻሸመኔ የሚገኘውን የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሻሸመኔ የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገር አቀፍ ደረጃ በአቅማችን ልክ የሰብል ምርትን ለማምረት እንድንችል ግብርናችንን ማዘመን ቁልፍ  ተግባር ነው ሲሉ…

ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ፣ አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከቀጠናው የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር በመሆን በሶማሌ ክልል የሚገኘውን ኮላይጅ የስደተኞች ካምፕ ጎብኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚንስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ፣ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከቀጠናው የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ጋር በመሆን በሶማሌ ክልል የሚገኘውን ኮላይጅ የስደተኞች ካምፕ ጎብኙ፡፡ ሚኒስትሯ…

የግብርና መረጃዎችን ማግኘት የሚያስችል ዮያ እርሻ “640” የተሰኘ የጥሪ ማዕከል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና መረጃዎችን ማግኘት የሚያስችል ዮያ እርሻ "640" የተሰኘ የጥሪ ማዕከል ይፋ ሆነ፡፡ የግብርና ጥሪ ማዕከሉ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ነው በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገው፡፡ የጥሪ…

ዓለምፀሐይ “አድርጉ” አላለችንም፤ ራሷ ያሰበችውን በተግባር ፈፅማ አሳይታናለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "ዓለምፀሐይ "አድርጉ" አላለችንም፤ ራሷ ያሰበችውን በተግባር ፈፅማ አሳይታናለች" ብለዋል፡፡ አቶ ደመቀ ይህንን ያሉት ዛሬ የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር…