Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ክትባት በተለያዩ ክልሎች መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት በተለያዩ ክልሎች መሰጠት ጀምሯል፡፡ ክትባቱ በተለያዩ ክልሎች መሰጠት የጀመረ ሲሆን፥ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ በመገኘት ክትባቱን በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በተመሳሳይ በሶማሌ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ለመቀየር የቀረበውን አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ለመቀየር የቀረበውን አዋጅ አፅድቋል። በቀጣይ 6 ወራት በጥናት ላይ ተመስርቶ የአማራ ህዝብን ታሪክና ስነ ልቦና የሚያንፀባርቅ ሰንደቅ ዓላማ ተዘጋጅቶ ጥቅም ላይ እንዲውልም ምክር ቤቱ ውሳኔ…

የኮቪድ-19 ክትባት በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ የሞጆ ፕራይመሪ ሆስፒታል የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ መስጠት ጀምሯል። በክትባት ማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈጉባኤ ሎሚ በዶ ፣የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መንግስቱ በቀለ የሞጆ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ መሰረት…

የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሃገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሃገር አቀፍ ደረጃ በዛሬው እለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ ክትባቱ በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ነው የተጀመረው፡፡ በክትባት ማስጀመሪያ ስነ ስርአቱ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ የኮቪድ-19 ክትባትን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 እፎይታ ጤና ጣቢያ በመገኘት የኮቪድ-19 ክትባትን በይፋ አስጀምረዋል። ወይዘሮ አዳነች በዚሁ ወቅት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከገባ ጀምሮ…

በአፍሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4ሚሊየንን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4 ሚሊየን ማለፉን የአህጉሪቱ የበሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታውቋል፡፡ እንደማዕከሉ መረጃ በአህጉሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊየን 5 ሺህ 200 በላይ ሲሆን ከ107 ሺህ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በዋናነት በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል፡፡ ከደቡብ ኮሪያ…

በባህርዳር ከተማ ፈለገህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ፈለገህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ክትባት በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል፡፡ በክትባቱ ወቅት የክልሉ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…