Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያ ተያዥ ግለሰብ ከተገኘ ነገ አንድ ዓመት ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በመጀመሪያ የተያዘ ግለሰብ ከተገኘ ነገ አንድ ዓመት ይሆናል። በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘ አንድ ዓመት በሚሞላበት ዕለት የኮሮና ቫይረስ ክትባትን መስጠት ትጀምራለች። በቻይናዋ ሁቤ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ሃዋሳ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሲዳማ ክልል ሃዋሳ ከተማ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃዋሳ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የሃገር ሽማግሌሎች፣የከተማው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል…

በአዲስ አበባ ከተማ 14 ወረዳዎች “በስማርት” ወረዳነት ተደራጁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 14 ወረዳዎች ለሰራተኞች እና ባለጉዳዮች ምቹ እና የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሰጡ "በስማርት" ወረዳነት ተደራጁ፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ…

በኦሮሚያ ክልል በበጋ መስኖ የለማ ከ130 ሺህ ሄክታር በላይ የስንዴ ምርት መሰብሰብ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበጋ መስኖ የለማ ከ130 ሺህ ሄክታር በላይ የስንዴ ምርት የመሰብሰብ ስራ የተጀመረ ሲሆን በአማራ ክልል በመስኖ ልማት የተሸፈነው ሰንዴ ተሰፋ ሰጭ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመጀመሪያው ዙር የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ቀጣይ አካል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…

የፕሪሚርየር ሊጉ የውድድር ዘመኑ ፈጣን ግቦች የተመዘገቡበት ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመኑ ፈጣን ግቦች የተመዘገቡበት ድሬዳዋ ከተማን ከኢትዮጵያ ቡና ያገናኘው ጨዋታ በቡናማዎቹ 3 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በጨዋታውና በውድድር ዘመኑ ፈጣን የሆነውን ግብ አቡበከር ናስር በ2ኛው…

ሚኒስቴሩ ሀሰተኛ ደረሰኝ በማሰራጨት ሲያጭበረብሩ የነበሩ 42 ድርጅቶች መለየታቸውን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ ደረሰኝ በማሰራጨት ሲያጭበረብሩ የነበሩ 42 ድርጅቶች መለየታቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ድርጅቶቹ ባለፉት ሰባት ወራት በሃሰተኛ ደረሰኝ ሲያጭበረብሩ የነበሩና በጥናት የተለዩ መሆናቸውንም አስታውቋል፡፡…

ቢሊየነሩና የማሜሎዲ ሰንዳውን ክለብ ባለቤት ሞትሴፔ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩና የማሜሎዲ ሰንዳውን ክለብ ባለቤት ፓትሪስ ሞትሴፔ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ። 43ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሽን ጠቅላላ ጉባኤ በሞሮኮ ራባት በተካሄደበት ወቅት ነው ፓትሪስ ሞትሴፔ የተመረጡት። የፌዴሬሽኑ…

ኢትዮጵያውያን ምሁራን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ የሚቃወም ደብዳቤ ለፀጥታው ምክር ቤት አስገቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምሁራን አሜሪካ እና የተወሰኑ ምዕራባውያን ሃይሎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት እያደረጉት ያለውን ጥረት የሚቃወም ደብዳቤ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ ለአውሮፓ ህብረትና ለሩሲያ…

292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ፣ ጂዳ ዛሬ  ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገዉላቸዋል።