Fana: At a Speed of Life!

የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት ቀጥሏል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች  የሚገኙ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል  የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት እንደቀጠሉ መሆኑ ተገልጿል ፡፡ በዛሬው ዕለትም የአራዳ ክፍለ ከተማ በአስሩም ወረዳዎች ለሚገኙ የሸማች…

የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፍ እንደሚሰጥ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባደረገው ስብሰባ ማጠቃለያ ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፉን ሰጠ፡፡ ምክር ቤቱ በተለይም ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ዝርዝር መረጃዎች እንዲሁም ተግባራዊ እንዲደረጉ ለሚሰጣቸው ምክረ…

242 ሺህ 605 የተለያዩ ሃገራት ገንዘቦች በሰበታ ከተማ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰበታ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ከ242 ሺህ 605 የተለያዩ ሃገራት ገንዘቦች መያዙን አስታወቀ፡፡ ገንዘቡ በግለሰብ መኖሪያ ቤት በተደረገ ፍተሻ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ ኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር አበራ ዳባ…

አልማ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ አቀፍ ልማት ማህበር (አልማ) ከ7ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ ፡፡ የአልማ የዲያስፖራ በጎ ፈቃደኞች ማስተባበሪያ  ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጉታ ÷ ድጋፉን…

በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ዕጩዎች ያቀረቡ ፓርቲዎች ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በስድተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕጩዎችን ያቀረቡ ፓርቲዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ፡፡ 1. ሐረሪ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት 2. ሞቻ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ 3. ራያ ራዩማ ዴሞክራቲክ…

ከፀሀይ ሀይል 500 ሜጋ ዋት ለማመንጨት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፀሃይ ሃይል 500 ሜጋ ዋት ማመንጨት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ በአቡ ዳቢው ማስዳር እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል መፈረሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል፡፡ ስምምነቱ ኢትዮጵያ ካላት ሃይል…

የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን ከአንድ ወር ባነሠ ጊዜ ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን ከአንድ ወር ባነሠ ጊዜ ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየሠራ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረሀይል አስታወቀ። በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ ሃይል በሁለት ወራት ያከናወናቸውን…

ቅዱስ ጊዮርጊስና ሀዋሳ ከነማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስና ሀዋሳ ከነማ 1 ለ1 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል፡፡ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ ቅዱስ ጊዮርጊስና ሀዋሳ ከነማን አገናኝቷል፡፡ ጨዋታውም 1 ለ1 በሆነ አቻ ውጤት…

የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ገንቢ ሚና ሊጫወት እና ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ጎን ሊቆም ይገባል – የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ገንቢ ሚና እንዲጫወት እና ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ጎን እንዲቆም አሳሰበ፡፡ ምክር ቤቱ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለአሜሪካ ተወካይና የመጋቢት ወር…

ሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያን ተስፋ ያላቸው አህጉራዊ ስራ ፈጣሪዎች ተብለው ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያን ተስፋ ያላቸው አህጉራዊ ስራ ፈጣሪዎች ተብለው ሽልማት ተበረከተላቸው። ጄትኤጅ ኔሽን ቢውልደር የተሰኘ ድርጅት ሽልማቱን በአዲስ አበባ ባካሄደው ስነ ስርዓት ላይ አበርክቷል። የቀበና ሌዘር መስራች ሰመሀል ግዑሽ…