አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው ለመፍታት ተቀራርበው መስራት ይገባቸዋል-የዩጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለምጸሀይ መሰረት ከዩጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳም ኩቴሳ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮችና በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
በውይይቱም ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ የቆየ እና ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት…