Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዙር 1ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የምክር ቤቱ ስብሰባ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድም ተመላክቷል። የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

በድሬዳዋ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ቢሊየን 75 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘጠኝ ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 267 ሚሊየን 936 ሺህ 139 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 1 ቢሊየን 75 ሚሊየን 575ሺህ 415 ብር መሰብሰቡን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር…

ሶማሊያ ለምታካሂደው ምርጫ የአፍሪካ ህብረት ሂደቱን ማሳለጥ ላይ የመሪነት ሚና እንዲጫወት ጋበዘች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት መሀመድ ፎርማጆን የስልጣን ዘመን ለሁለት ዓመታት ያራዘመችው ሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት በቀጣይ በምታካሂደው ምርጫ የማስተባበሩን ሚና በቀዳሚነት እንዲወጣ ጋበዘች። ፕሬዚዳንቱ  ሶማሊያ ለማካሄድ ያሰበችው ምርጫ ሰላማዊ ፣ አሳታፊ እና…

ሁለት የኢትዮጵያ የቮሊቦል ክለቦች የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና ለመሳተፍ ወደ ቱኒዚያ አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ አልኮል እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በቮሊቦል የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና ለመሳተፍ ወደ ቱኒዚያ ማቅናታቸውን ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ብሄራዊ አልኮል እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የክለቦች ሻምፒዮና ሲሳተፉ በሴቶች ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡…

የግልገል በለስ ከተማና አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን የግልገል በለስ ከተማና አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ  እየተመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ። የአካባቢው  ነዋሪዎች ቀደም ሲል የፀጥታ ስጋትና መፈናቀል አሳስቧቸው ነበር ገልጸዋል ፡፡ ሰሞኑን ግን አንፃራዊ ሰላም…

ቦርዱ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ 28 ተጨማሪ ንዑስ የምርጫ ጣቢያዎች መክፈቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች የምርጫ ጣቢያዎች 1 ሺህ 500 ሰው መዝግበው ምዝገባቸው በማለቁ ተጨማሪ 28 ንዑስ የምርጫ ጣቢያዎች መክፈቱን አስታወቀ። ቦርዱ አዲስ…

ኢትዮጵያ ግብጽ እና ሱዳን ወደ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ግብጽ እና ሱዳን ወደ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር እንዲመለሱና በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን ሂደት እንዲያከብሩ ጥሪ አቀረበች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በህዳሴ ግድብ ላይ በአፍሪካ ህብረት…

ብልጽግና ፓርቲ ከዓለም አቀፍ የምርጫ የታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ የሚካሄደውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ከዓለም አቀፍ ሪፐብሊካን ተቋም እና ከብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ተቋም የጋራ ዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ጋር ተወያየ፡፡ ዛሬ በበይነ መረብ በተደረገው…

ከሻሸመኔ ወደ ሞያሌ ሲጓጓዝ የነበረ ከዘጠኝ ኩንታል በላይ አደንዛዥ ዕጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሻሸመኔ ወደ ሞያሌ ሲጓጓዝ የነበረ ካናቢስ የተባለ ዘጠኝ ኩንታል ተኩል አደንዛዥ ዕጽ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። በኦሮሚያ ክልል የቦረና ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል መከላከል አስተባባሪ ተወካይ ዋና ሳጂን ሲሳይ መገርሳ እንደገለጹት፥ አደንዛዥ ዕፁ…

የአርብቶ አደር አካባቢ የልማት ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ የሚውል 200 የሞተር ሳይክል ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ቆላማ አካባቢዎች የአርብቶአደሩን ማህበረሰብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ልዩ ልዩ የልማትፕሮጀክቶች ተቀርፀው እየተሠሩ መሆኑን በሰላም ሚኒስቴር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ አስታወቀ። ማስተባባሪያው…