ታላቁ የኢትየጵያ ህዳሴ ግድብ ሱዳንን ከጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ እንደሚጠብቃት ያለፈው ዓመት ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትየጵያ ህዳሴ ግድብ ሱዳንን ከጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ እንደሚጠብቃት ያለፈው ዓመት ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ በማልማት ረገድ በተፋሰሱ አገራት ላይ ጉዳት የማድረስ…