በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የውጭ ጣልቃ ገብነቶችን እንደሚያወግዙ በሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአገር ላይ የሚደረጉ የውጭ ጣልቃ ገብነቶችን እንደሚያወግዙ በሰላማዊ ሰልፍ ገልጸዋል።
ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓም በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ መንግስት የወሰደውን…