ቀይ መስቀል በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍና ለሆስፒታሎች ምግብ እና የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል የህግ ማስከበር እርምጃውን ተከትሎ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል።
በመቀሌ፣ አብዱራፊ፣ አዲግራት እና ሽሬ ለሚገኙ 9 ሺህ 125 አባወራዎች…