Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 300 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ተጨማሪ 300 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ጂዳ ከተማ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገዉላቸዋል።…

የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ የኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጭው ቅዳሜ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ የኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጭው ቅዳሜ ይመረቃል፡፡ በ294 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ፓርኩ 152 ሺህ ሼዶች ይኖሩታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፓርኩ የአቮካዶ ዘይት፣ የአቮካዶ ማር፣ ቡደና…

ለህዝብ የቀረቡ ፖሊሲና ስትራቴጅዎች ማዘጋጀታቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ የቀረቡ ፖሊሲና ስትራቴጅዎችን ማዘጋጀታቸውን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ በማህበራዊ እና ምጣኔ ሃብት ፍትሃዊነት ላይ ትኩረት ያደረገ ፖሊሲና ስትራቴጅ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህር ዳር ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። በጨዋታው ፍፁም አለሙ ለቡድኑ ብቸኛዋንና የማሸነፊያ ግብ በ22ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል። በዚህ ባህርዳር ከተማዎች ደረጃቸውን በማሻሻል ሶስተኛ ላይ…

ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ ‘ሆፕ ፎር ፋዘርለስ’ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ 'ሆፕ ፎር ፋዘርለስ' የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅትን ጎበኙ። በ2008 ዓ.ም የተቋቋመው 'ሆፕ ፎር ፋዘርለስ' የተሰኘው አገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅት ወላጅ አልባና ድጋፍ የሚሹ ህጻናትን ለመደገፍ የተቋቋመ  መሆኑን…

ዶክተር ሊያ ታደሰ የኦክሲጅን ማምረቻ ማሽን ተከላ እገዛ ላደረገው የቢልና ሜልንዳ ጌትስ ፋውንዴሽንን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ የኦክሲጅን ማምረቻ ማሽን ተከላ እገዛ ላደረገው የቢልና ሜልንዳ ጌትስ ፋውንዴሽንን አመሰገኑ፡፡ ዶክተር ሊያ  በተጨማሪም የግዢ ሂደቱን ያስተባበረውን ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢኒሼቲቭ እንዲሁም መሳሪያውን ያቀረበውን…

አንዳንድ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ጁንታው ያደራጃቸውን ሰዎች ሃሳብ ብቻ በመውሰድ ስለ ትግራይ የተዛባ መረጃ ማውጣታቸው ስህተት ነው – ዶክተር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ጁንታው ያደራጃቸውን ሰዎች ሃሳብ ብቻ በመውሰድ ስለ ትግራይ የተዛባ መረጃ ማውጣታቸው ስህተት መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ አስታወቁ። ዶክተር ሙሉ በሰጡት መግለጫ…

40 የሩሲያ የጎብኚዎች ቡድን የኢትዮጵያን እሴቶችና የመስህብ ስፍራዎች ለማስተዋወቅ ያለመ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 40 ሩሲያውያንን ያቀፈ የሩሲያ የጎብኚዎች ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ ስፍራዎችን እየጎበኘ ነው፡፡ የቡድኑ ጉብኝት ኢትዮጵያ ያላትን ታሪካዊ፣ የተፈጥሮ እና ባህላዊ እሴቶችን ለቀሪው ዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ ነው ተብሏል፡፡ የናሽናል ጂኦግራፊ…

የትግራይ ሕዝብ ሀገር ያጸና፣ ለሀገር መስዋዕትነት የከፈለ ነው፤ ይህን የሚገፋ አካል ካለ ‘ታሪክ ያበላሻል’ -ዶ/ር አብርሃም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የራሳቸውን ፍላጎት ለሟሟላት ለሚሯሯጡ ቡድኖች ተብሎ የሚፈርስ ሀገር የለም ሲሉ የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለፁ። ሚኒስትሩ የትግራይ ሕዝብ ኢትዮጵያን ከገነቡ ሕዝቦች አንዱ መሆኑንም ነው የገለጹት። ይሁንና የሕዝብ…

የመተከልን ሰላም ለመመለስ የተቋቋመው ግብረ ሃይል የሁለት ወራት ስራዎችን ገመገመ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከልን ሰላም ለመመለስ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት የ70 ቀናት ሪፖርትን በግልገል በለስ ከተማ ገመገመ፡፡ በሌተናል ጀኔራል አስራት ዴኔሮ የሚመራው የተቀናጀ ግብረ ሃይል ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ በቀጠናው አንጻራዊ…