Fana: At a Speed of Life!

ልጇን ከተገላገለች ከሰዓታት በኋላ  የ12ኛ ክፍል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና የወሰደችዉ ተማሪ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ተማሪ ጌጤ ናደዉ ልጇን ከተገላገለች ከሰዓታት በኋላ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለመግባት የሚያስችላትን ፈተና  ወስዳለች። ተማሪ ጌጤ ናደዉ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ  ነች። በ2010 ዓ.ም የመሰናዶ ትምህርቷን ጨርሳ ወደ…

ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል…

ቡና ባንክ ለመምህራንና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ አገልግሎት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቡና ባንክ ለመምህራን እና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ ሽልማት መርሃ ግብር በይፋ መጀመሩን አስታወቀ። ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በሁሉም ደረጃ ላይ የሚገኙ መምህራን እና የጤና ባለሙያዎች ተካፋይ በሚሆኑበት በዚህ…

“ሰብዓዊነትና ፍቅር ለትግራይና መተከል” በሚል ሲካሄድ በነበረው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ሰብዓዊነትና ፍቅር ለትግራይና መተከል" በሚል ሲካሔድ የነበረው የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ከ20 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የድጋፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ገለጸ። የድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴው በሰጠው መግለጫ የተሰበሰበውን ድጋፍ በቅርቡ ማሰራጨት…

የግብርና ሚኒስቴር ከሁለት ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የግብርና ሚኒስቴር  ከናሽናል አቪዬሽንና ከሙሃመድ ሃሚድ የቁም እንስሳት ንግድ ከተሰኘ የሳውዲ አረቢያ ኩባንያ ጋር ነው የተፈራረመው። ሚኒስቴሩ አንበጣን ለመከላከል የሚውሉ የአውሮፕላን ግዢዎችን ለማድረግና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ተፈፅሟል የተባለውን…

አቶ ደመቀ መኮንን  በተለያዩ አገራት ከተሾሙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን  በቅርቡ በተለያዩ አገራት ከተሾሙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ጋር  ውይይት አካሄዱ። አቶ ደመቀ  ውይይቱን ያካሄዱት በቅርቡ በአውስትራሊያ፣ ጋና፣ ጣሊያን፣ ቱርክ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣…

ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ወይዘሮ ሕርቲ ምህረተአብ እና የክልሉ መንግስት አማካሪ የነበሩት ወልደጊዮርጊስ ደስታ፣ እንዲሁም በእነ አባይ…