ፈረንሳይ ከ50 ዓመታት በላይ የሆናቸው የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎችን ይፋ ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎች ማግኘት የሚቻልበትን ሂደት የሚያቀል ውሳኔ አሳለፉ።
ይፋ የሚደረጉት የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎች የአልጀሪያ የነፃነት ጦርነትን ጨምሮ ከ50 ዓመታት በላይ የሆናቸው መረጃዎች ናቸው…