Fana: At a Speed of Life!

ፈረንሳይ ከ50 ዓመታት በላይ የሆናቸው የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎችን ይፋ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎች ማግኘት የሚቻልበትን ሂደት የሚያቀል ውሳኔ አሳለፉ። ይፋ የሚደረጉት የቅኝ ግዛት ዘመን መረጃዎች የአልጀሪያ የነፃነት ጦርነትን ጨምሮ ከ50 ዓመታት በላይ የሆናቸው መረጃዎች ናቸው…

የሱዳን ህዝብ ኤልሲሲን የተቃወማቸው ግብጽ ፍላጎቷን በሱዳን በኩል ለማስፈጸም እያሴረች መሆኑን በመገንዘብ ነው – ሱዳናዊ የምስራቅ አፍሪካ ፖለቲካ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ህዝብ ፕሬዚዳንት ኤልሲሲን የተቃወማቸው ግብፅ ፍላጎቷን በሱዳን በኩል ለማስፈጸም እየሠራች ያለውን ሴራ በመንቀፍ እንደሆነ አቶ ሀሊ ያሂያ የሚዲያ ባለሙያና የምሥራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ተንታኝ አስታወቁ። አቶ ሀሊ ያሂያ ከሰሞኑ ፕሬዚዳንት…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተመድ ከአሜሪካ አምባሳደር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት /ተመድ/ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተመድ ከአሜሪካ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ጋር መከሩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል ስላለው ሰብአዊ ድጋፍ ላይ መምከራቸውም አምባሳደር…

በቻምፒየንስ ሊጉ ፖርቶ እና ዶርትመንድ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፖርቶ እና ቦሩሲያ ዶርትመንድ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል፡፡ ትናንት ምሽት ሁለት የቻምፒየንስ ሊጉ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ተካሄደዋል፡፡ ጁቬንቱስን ከፖርቶ ባገናኘው ጨዋታ ባለሜዳው ጁቬንቱስ ማሸነፍ ቢችልም ከሜዳው…