በዓመት ከ3 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይሰጣል የተባለው የበለስ ስኳር ፋብሪካን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓመት ከ3 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይሰጣል የተባለው የበለስ ስኳር ፋብሪካን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ምርት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡
ይህንን ያስታወቁት የኮርፖሬሽኑ…