Fana: At a Speed of Life!

አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከጅቡቲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከጅቡቲ አምባሳደር መሃመድ ኢድሪስ ፋራህ ጋር ተወያዩ ፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ላይ በስፋት መክረዋል ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ ሃገራቱ በመሰረት…

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን “ትችያለሽ” በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት አደባባይ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአዲስ አበባ “ትችያለሽ” በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት አደባባይ ተከበረ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ “እለቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ በደሎች እንዲቆሙ በቆራጥነት የምንሰራበት፣…

አየር መንገዱ የኮቪድ19 ክትባትን ዓለም ላይ ለማሰራጨት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ19 ክትባትን ዓለም ላይ ለማሰራጨት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ዓለም ላይ ያለው የኮቪድ19 ክትባት ፍላጎት እስከ ሦስት ዓመታት ሊዘልቅ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በወረርሽኙ ሳቢያ…

የጎርጎራ ፕሮጀክት መጀመር የአካባቢውን የዘመናት የልማት ጥያቄን የመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት መጀመር ለዘመናት ሲነሳ ለነበረው የልማት ጥያቄ በተግባር ምላሽ የሰጠ መሆኑን የጎርጎራ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ አለባቸው ስሜ ለኢዜአ እንዳሉት÷በገበታ ለሀገር  የታቀፈችው…

ስልጣናቸውን በቀጣዩ ወር የሚለቁት የኒጀር ፕሬዚዳንት የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዙር የስልጣን ዘመን በኋላ ስልጣናቸውን በቀጣዩ ወር የሚለቁት የኒጀሩ ፕሬዚዳንት መሀመዱ የሱፍ የ2020 የአለም ትልቁን የመሪዎች ሽልማት አሸነፉ። በዚህም በሱዳናዊው ቢሊየነር የተቋቋመውን የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ሽልማት በማሸነፋቸው 5…

አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የትራንስፖርትና የመንገድ ደህንነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የትራንስፖርትና የመንገድ ደህንነት ሚኒስትር ሚሪ ሬጌቭ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ…

ግብፅና ሱዳን የህዳሴ ግድብን  ለማስተጓጎል የያዙት አቋም ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው- ምሁራን 

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅና ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ   ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም የዓለም አቀፍ የድንበር ተሸጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነትን የጣሰ መሆኑን በአርባ ምንጭ  ዩኒቨርሲቲ የህግና  ውሃ ሀብት ምርምር   ምሁራን አስታወቁ። በግድቡ…

በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ ለወጣባቸው ቤቶችን ለባለ ዕድለኞች የቁልፍ ርክክብ መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ የወጣባቸው እና የግንባታ አፈጻጸማቸው የተሻሉትን ቤቶችን ለባለ ዕድለኞች የቁልፍ ርክክብ መሰጠት ተጀመረ ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ እና  የአዲስ…

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሂደትን ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሂደትን ተመልክተዋል ። የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በአዲስ አበባ…

በማካይድራ በተፈጸሙ ወንጀሎች ቀጥታ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ የቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ከፈተ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማካይድራ ለ229 ዜጎች ሞት፣ ለ10 ሴቶች መደፈር  እና ለ285 የአካል ጉዳት መድረስ ቀጥታ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ የቀዳሚ ምርመራ መዝገብ መክፈቱን ገለጸ። ዐቃቤ ህግ ይህንን ያስረዳው ከ30 በላይ ተጠርጣሪዎች…