ዓለምአቀፋዊ ዜና ሞዛምቢክ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ዘመቻ ዛሬ ትጀምራለች Feven Bishaw Mar 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን በዘመቻ መልክ ዛሬ መስጠት ትጀምራለች፡፡ በዚህም የጤና ባለሙያዎች በሥራ ወቅት ለቫይረሱ ከፍተኛ ተጋላጭ በመሆናቸው ክትባቱን በቅድሚያ ይወስዳሉ ነው ተባለው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ከዘርፉ ከ17 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘትም ማቀዱን አስታወቀ Abrham Fekede Mar 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ከዘርፉ ከ17 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘትም ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይህንን ያለው ከተቋሙ፣ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ጋር የዘርፉን የሰባት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና እየተሰጠ ነው Tibebu Kebede Mar 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና በዛሬው እለት መሰጠት ጀመረ። ፈተናው ከዛሬ የካቲት 29 እስከ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥም የትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ማስታወቁ ይታወሳል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ…
ፋና 90 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጎርጎራ ፕሮጀክትን አስጀመሩ Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=J_kxBuDENng
ፋና 90 ኢትዮጵያ ኮቫክስ ከተሰኘው ዓለምአቀፍ ጥምረት 2 ነጥብ 2 ሚሊየን መጠን የያዘ የኮቪድ 19 ክትባት ተረከበች Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=u3cthraAAgU
ፋና 90 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል በቆጋ መስኖ የሚገኘውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ጎበኙ Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=luLKdfnRbTc
ፋና 90 ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=6d2PaqGtXfk
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ባህር ዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0 አሸነፈ Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት በተካሄደው የዛሬ ከሰዓት መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለባህር ዳር ከተማ ብቸኛዋን ጎል ሳለአምላክ ተገኘ በ63ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጣዩ ምርጫ ያሻችሁን ምረጡ ግን ሰላምን አስቀድሙ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ዛሬ በአማራ ክልል 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት ነው፡፡ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣዩ ምርጫ ግባችን ኢትዮጵያን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የሂሳብ ሙያ ልማትን ይደግፋል የተባለ የ450 ሺህ ፓውንድ ፕሮጀክት እየተተገበረ ነው Meseret Demissu Mar 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የሂሳብ ሙያ አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እንዲተገበር የ450 ሺህ ፓውንድ የሂሳብ ሙያ ልማት ፕሮጀክት እየተተገበረ መሆኑን የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ገለጸ። የተመሰከረላቸው የሂሳብና ኦዲት ባለሙያዎች ማሕበር…