Fana: At a Speed of Life!

በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን መተግበር ይገባል – ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ስምምነት፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን ምዕመኑ መተግበር እንደሚገባው ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፓትርያርኩ የዐቢይ ጾም…

ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ የድንበር አካባቢዎችን ለማልማት የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ። በስምምነቱ መሰረት ድጋፉ የድንበር አስተዳደር፣ በሞያሌ እና ጋላፊ ኬላ ንግድና ትራስንፖርት ለማሻሻል  እንደሚውል…

ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው ሀሳብ መሉ እምነት አላት – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው ሀሳብ መሉ እምነት እንዳላት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አረጋገጡ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንትና ከወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ፌሊክስ…

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሚሰጥባቸው ጣቢያዎች ምልከታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ41 የመፈተኛ ጣቢያዎች በመሰጠት ላይ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ምልከታ አደረጉ፡፡ በምልከታቸው ፈተናውን በመውሰድ ላይ የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ…

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ፡፡ እለቱ ዓለም ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ በኢትዮጵያም “ጀግኖቻችንን እወቋቸው፤ አድንቋቸው” በሚል መሪ ቃል በመከላከያ ሚኒስቴር ተከብሯል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የጠቅላይ ፍርድ…

በየመን በማረሚያ ቤት በደረሰ እሳት አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን በማረሚያ ቤት በደረሰ እሳት አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ አደጋው በስደተኞች ማረሚያ ቤት የደረሰ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የእሳት አደጋው በመዲናዋ ሰንዓ ሳዑዲ ዓረቢያ ካደረሰችው ጥቃት በኋላ የተከሰተ ነው ተብሏል፡፡…

1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በመዝረፍ ወንጀል የፈጸሙ ተከሳሾች በ16 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በመዝረፍ ከባድ የውንብድና ወንጀል የፈፀሙ ሁለት ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ16 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው። 1ኛ ተከሳሽ አስር አለቃ ሃብታሙ ገ/ኪሮስ እና 2ኛ ተከሳሽ ዘካርያስ ባጫ የወንጀል ህግ አንቀፅ…

በምርጫው ሂደት የሚሳተፉ ሴቶች ጾታን መሰረት ላደረገ የጥላቻ ንግግር እና ጥቃት እንዳይጋለጡ መከላከል ይገባል – ኢሰመኮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በዘንድሮው ሀገራዊ የምርጫ ሂደት የሚሳተፉ ሴቶች ጾታን መሰረት ላደረገ የጥላቻ ንግግር እና ሌሎች ጾታዊ ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲከላከሉ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ከተባበሩት…

በኢኳቶሪያል ጊኒ በደረሰ ፍንዳታ 15 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኳቶሪያል ጊኒ በተከሰተ ተከታታይ ፍንዳታ 15 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡ ባታ በተባለው ከተማ በደረሰው ፍንዳታ ሕይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ 500 ሰዎች ቆስለዋል ነው የተባለው፡፡ የሃገሪቱ መንግስት…

ፌስቡክ በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ ተጠያቂነት የሚያሰፍን አሰረራር ዘረጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስቡክ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ ተጠያቂነት የሚያሰፍን አሰረራር ዘረጋ። ፌስቡክ ኢትዮጵያና ኬንያን ጨምሮ የማህበራዊ ጉዳይ፣ ምርጫ እና ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ  ተጠያቂነት እና ቁጥጥርን የሚያሳድግ…