”የመደመር መንገድ‘ መጽሐፍ ከሥነ ጽሑፋዊ ይዘቱ ባሻገር ከፍልስፍና እና ፖለቲካ አንፃርም የላቀ ስራ ነው- ደራሲያን እና ምሁራን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”የመደመር መንገድ‘ መጽሐፍ ከሥነ ጽሑፋዊ ይዘቱ ባሻገር ከፍልስፍና እና ፖለቲካ አንፃርም ላቅ ያለ ስራ ነው ሲሉ ደራሲያን እና ምሁራን ገለጹ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ÷ ሰባተኛ የህትመት ውጤት የሆነው “የመደመር መንገድ” መጽሐፍ…