Fana: At a Speed of Life!

”የመደመር መንገድ‘ መጽሐፍ ከሥነ ጽሑፋዊ ይዘቱ ባሻገር ከፍልስፍና እና ፖለቲካ አንፃርም የላቀ ስራ ነው- ደራሲያን እና ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”የመደመር መንገድ‘ መጽሐፍ ከሥነ ጽሑፋዊ ይዘቱ ባሻገር ከፍልስፍና እና ፖለቲካ አንፃርም ላቅ ያለ ስራ ነው ሲሉ ደራሲያን እና ምሁራን ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ÷ ሰባተኛ የህትመት ውጤት የሆነው “የመደመር መንገድ” መጽሐፍ…

የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለአፍሪካ አጀንዳ 2063 ስኬት  አስተዋፅኦ እንዳለው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ተቀማጭነቱን በአልጀርስ ካደረገው የአፍሪካ ህብረት የኢነርጂ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ ራሺድ አሊ አብደላህ   ጋር በዛሬው ዕለት  ተወያይተዋል። አምባሳደር ነብያትበዚሁ ወቅት  ኢትዮጵያ…

በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ የህዝብ ለህዝብ የሰላም ኮንፈረንስና የእርቅ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ የህዝብ ለህዝብ የሰላም ኮንፈረንስና የእርቅ ስነ-ስርዓት ተካሄደ በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ቃል የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስና የእርቅ ስነ-ስርዓት ተካሄደ። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

በኮምቦልቻ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ2013 የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ሻምፒዮና ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ ለ7 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ዓመታዊው የኢትዮጵያ ክልሎችና ክለቦች ውሃ ዋና ሻምፒዮና ውድድር በአማራ ክልል አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ሻምፒዮናው በደማቅ ሁኔታ ሲጠናቀቅ በመጨረሻው ቀን አምስት የፍጻሜ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  የጎርጎራ ፕሮጀክትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  በገበታ ለሀገር መርሐ ግብር የሚለማውን የጎርጎራ ፕሮጀክትን የመጀመሪያውን ምዕራፍ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። በዚሁ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ባደረጉት ንግግር÷ ጎርጎራ የባህርዳር እና የጎንደር የቃልኪዳን…

በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ጉዳይ ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የተያያዘ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል በቆጋ መስኖ የሚገኘውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር…

በሁለተኛ ዙር የ40/60 ዕጣ የወጣላችሁ ባለዕድለኞች ከነገ ጀምሮ ቁልፍ ርክክብ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ የወጣባቸውን ቤቶች ከፊታችን ሰኞ የካቲት 29/2013 ዓ.ም ጀምሮ በአፈፃፃማቸው የተሻሉ የግንባታ ሳይቶችን ለባለ ዕድለኞች ቁልፍ ርክክብ ለማድረግ የከተማ አስተዳደሩ ዝግጅት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ 201 ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ እና ለአካል ጉዳተኛ ነዋሪዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ  ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በህገወጥ መንገድ ተይዘው ከነበሩት 201 ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ እና ለአካል ጉዳተኛ ነዋሪዎች አስረከቡ። በቤቶቹ ርክክብ መርሐግብር ምክትል ከንቲባ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ፡፡ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታው ከዱር ቤቴ ቁንዝላ-ሻሁራ-ፍንጅት ምዕራፍ አንድና ከገላጎ -ገንዳ ውሀ…

የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፉ ደረጃ የገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርገው ተቋም ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክትር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፉ ደረጃ የገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርገው /ጂኤፍኤፍ/ ለተሰኘው ተቋም ተባባሪ ሊቀመንበር በመሆን ተሾሙ፡፡ ጂኤፍኤፍ በዓለም ባንክ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በሴቶች፣ በህጻናት እና በወጣቶች ላይ…