የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ‘የመደመር መንገድ’ መፅሃፍ ገበያ ላይ ዋለ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‘የመደመር መንገድ’ የተሰኘው መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ፥ የለውጡን ፈለግ እና መደመር ያለፈበትን መንገድ እንደሚዳስስ ተነግሯል። በብዙ ውጣ ውረዶች አልፎ ዛሬ ላይ የደረሰውን ለውጥ የወለዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ቻይና በጋራ ትብብር የተሰሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ደህንነት ጥበቃን ለማጠናከር ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና በጋራ ትብብር የተሰሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ደህንነት ጥበቃን ለማጠናከር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል…
የሀገር ውስጥ ዜና የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ። የደብረ ማርቆስ ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በአንድ ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል። በተመሳሳይ ለስናን ወረዳ ርዕሰ ከተማ ረዕቡ…
ቢዝነስ በደቡብ ክልል ከ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። ፈቃድ የተሰጠው ባለሀብቶች በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ለመሰማራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ህብረተሰቡ እስከ መጋቢት 10 ባሉት ቀናት ውስጥ ብቻ አሮጌዉን ብር ሙሉ በሙሉ እንዲቀየር ማሳሰቢያ ተሰጠ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ህብረተሰቡ አሮጌዉን ብር ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 10 ባሉት ቀናት ውስጥ ብቻ በአዲሱ እንዲቀየር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አሳሰበ። ከትግራይ ክልል በስተቀር በመላ ሀገሪቱ አሮጌዉን ብር በአዲስ የመቀየሩ ሥራ በተሳካ ሁኔታ…
ስፓርት በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን 2 ለ 1 አሸነፈ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ከጅማ አባ ጅፋር በባህርዳር አለም አቀፍ ስታድየም ያደረጉት ጨዋታ በወልቂጤ አሸናፊነት ተጠናቋል። ጅማ አባ ጅፋሮች ተመስገን ደረሰ ጨዋታው በጀመረ በ4ኛው ደቂቃ ላይ ቀዳሚ ቢያደርጋቸውም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴቶች የገንዘብ ድጋፍ ይደረጋል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው- አስተዳደሩ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴቶች በከተማ አስተዳደሩ እንዲሁም ከውጭ ሀገር የገንዘብ ድጋፍ ይደርጋል በሚል የባንክ ሂሳብ እንዲከፍቱ የሚጠይቅ ሃሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ6 ወራት 976 የሳይበር ጥቃት ሙከራ ተደርጎባታል Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 976 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ወደ ኢትዮጵያ ተቋማት መሰንዘራቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለፀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው በበጀት ዓመቱ ከወትሮው በተለየ መልኩ በርካታ የሳይበር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀዋሳ ከተማ የካናቢስ እፅና ጊዜያቸው ያለፈባቸው ምግቦችና መጠጦች ተወገዱ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በስሩ ከሚገኙ ስምንት ኬላ ጣቢዎች በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ በቁጥጥር ስር ያዋለውን የካናቢስ ዕፅ በትላንትናው እለት አስወግዷል ። ከካናቢስ ዕፁ በተጨማሪ ወደ ሃገር እንዳይገቡ የተከለከሉ ልባሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንድ ሳምንት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Tibebu Kebede Mar 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያጓጉዙ የነበሩ 16 ተሽከርካሪዎችና 17 ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ስር…