በመዲናዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምገባ መርሐግብር ሊተገበር ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጎዳና ተዳዳሪዎችን እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምገባ መርሐግብር በአምስት ክፍለ ከተሞች ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈረመ ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ባለ…