Fana: At a Speed of Life!

የዝናብ ውኃ ማቆር ለሀገራዊ የግብርና ምርታማነት ግባችን በእጅጉ የሚያስፈልግ ተግባር ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝናብ ውኃ ማቆር ለሀገራዊ የግብርና ምርታማነት ግብ እስፈላጊ ተግባር መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡ በየቤቱ የዝናብ ውኃ ማቆር ልምድ እየጨመረ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህም ለሀገራዊ…

አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከርና ህግን በማክበር እና በማስከበር ሴቶች ያላቸዉ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሴት አሽከርካሪዎችና የትራፊክ ፖሊሶች በመንገድ ደህንነት ፣ በትራፊክ ህግ፣ አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከር ፣ የትራፊክ አደጋ መንስኤዎች እና በማሽከርከር ስነ ምግባር ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ…

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ባለፉት ስድስት ወራት ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ባለፉት ስድስት ወራት ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የድርጅቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ወይዘሮ ሃና አርአያስላሴ መግለጫ ሰጥተዋል። ወይዘሮ ሃና…

የሴቶች ቀንን በማስመልከት በሶስት የሴቶች ትውልድ መሪዎች መካካል ያለውን ግንኙነት የሚያጠናክር የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን /ማርች 8/ በማስመልከት በይነ ትውልድ በሶስት የሴቶች ትውልድ መሪዎች መካካል ያለዉን ግንኙነት የሚያጠነክር የፓናል የዉይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ሚኒስቴር መስሪያ…

የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ሁለት ደንቦችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 226ኛ መደበኛ ሰብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ ከተቋማት በቀረቡለት የተለያዩ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃፀም ለማሻሻል የሚያግዙ ጥያቄዎችን…

ሴቶች የተሻለ ቦታ እንዲደርሱ በትምህርት ቤቶች ምቹ ሁኔታን መፍጠር ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ቱሉ ዲምቱ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ በትምህርት ቤት ውስጥ እየተደረገ ስላለው የሴት ተማሪዎች…

ህሙማን ባሉበት ቦታ ህክምና የሚያገኙበት ሕክምና ማዕከል አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ የቴሌ ሄልዝ ቴክኖሎጅ ሕክምና ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር የቴሌሄልዝ አገልግሎት እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገሮች ጊዜ፣ ጉልበትና ገንዘብ ቆጣቢ በመሆኑ አዋጭ መሆኑን…

የኮቪድ19 ክትባትን ወደ ሃገር ውስጥ ማስገባት በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ክትባትን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባትና ለማሰራጨት እየተደረገ ስላለው አጠቃላይ ሁኔታ ውይይት ተደርጓል፡፡ ከተለያዩ ተቋማት የተዋቀረው ሀገራዊ የኮቪድ-19 ክትባት የበላይ አስተባባሪ ኮሚቴ ክትባቱን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባትና…

ምርጫው ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጋቸውን የአማራ እና ደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአማራ እና ደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታውቀዋል፡: ምርጫውን ጨምሮ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችሉ አደረጃጀቶችን እስከ ቀበሌ…

አቶ ደመቀ ለተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት አምባሳደሮች እና ተወካዮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ  ገለፃ አድርገዋል። አቶ ደመቀ…