የዝናብ ውኃ ማቆር ለሀገራዊ የግብርና ምርታማነት ግባችን በእጅጉ የሚያስፈልግ ተግባር ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝናብ ውኃ ማቆር ለሀገራዊ የግብርና ምርታማነት ግብ እስፈላጊ ተግባር መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡
በየቤቱ የዝናብ ውኃ ማቆር ልምድ እየጨመረ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህም ለሀገራዊ…