የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል።
ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀዋሳ ከተማ በተካሄደው የሲዳማ ክልል የምስረታ ክብረ ዓል ላይ በመገኘት የሲዳማ ክልል ሆኖ…