Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር   ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ምክትል ከንቲባ  ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀዋሳ ከተማ በተካሄደው የሲዳማ ክልል የምስረታ ክብረ  ዓል ላይ በመገኘት የሲዳማ ክልል ሆኖ…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለአየር መከላከል ፣ በአዲስ ዲዛይን ያሰራውን መለያ አርማ እና ያስገነባውን አዲስ የአስፓልት መንገድ አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ  አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለአየር መከላከል ፣ በአዲስ ዲዛይን ያሰራውን የምክትሉን መለያ አርማ እና ያስገነባውን አዲስ የአስፓልት መንገድ አስመረቀ፡፡ መለያ አርማውንና መንገዱን መርቀው በመክፈት የስራ መመሪያ ንግግር ያደረጉት…

125ኛው የአድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)125ኛው የአድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በዓሉ በተከበረበት ወቅት የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሪት ምስኪያ አብደላ የአድዋ ድል ለሀገር ዳር ድንበር መከበር እምነት፣ ቋንቋ፣ ዘር፣…

በሁለት ከተማ አስተዳደሮችና በ4 ክልሎች የእጩዎች ምዝገባ  የካቲት 21 እንደሚጠናቀቅ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ  እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፣ በቤኒሻንጉል፣ በሃረሪ፣ በጋምቤላ እና ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልሎች የእጩዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም መሆኑን ገለጸ። ይህንንም  አውቃችሁ…

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ በአማራ ክልል ለሚገኙ የትምህርት ተቋማት የሚያገለግሉ የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ በአማራ ክልል ለሚገኙ የትምህርት ተቋማት የሚያገለግሉ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለአማራ ወጣቶች ማህበር አስረክቧል። የስፖርት ክለቡ የሬዲዮ ክፍል ኃላፊና የህዝብ ግንኙነት ተወካይ አቶ ካሳሁን ደርቤ ሀገር መረጋጋት…

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በአውሮፓ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያውያን የውይይትና የትብብር መድረክ በጀርመን የተሰኘ ማህበር ባዘጋጀውና በበይነመረብ በተካሄደው በዚህ የውይይት መድረክ ላይ በጀርመን፣ በእንግሊዝና በጣሊያን የሚኖሩ 93 ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ ሆነዋል፡፡…

125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ የኅብረ ብሔራዊ አንድነት አርማ በሚል መሪቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ዝግጅቶች በታላቅ ድምቀት ተከብሯል። የድሬዳዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ባደረጉት ንግግር ዘመነኛውን የጣሊያን ጦር ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ድባቅ…

የብልጽግና ፓርቲ ከፌደራል ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ በበጀት አመቱ አጋማሽ ቁጥጥር ሪፖርት፣ በምርጫ ስትራቴጂ እና ማኒፌስቶ ዙሪያ ከፌደራል ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያየ። ፓርቲው በበጀት አመቱ አጋማሽ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት አፈፃፀም ሱፐርቪዥን ግኝቶች…

የኦሮሚያ ክልል ለሲዳማ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ዛሬ የምሥረታ ሥነ-ሥርዓቱን ላካሄደው የሲዳማ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመለስ አብዲሳ ገለጹ። አቶ ሽመልስ ይህን የገለጹት በሲዳማ ክልል የመንግሥት ይፋዊ ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት ላይ…

ኢጋድ 2ኛውን ዓለም ዓቀፍ ሳይንሳዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) 2ኛውን ዓለም ዓቀፍ ሳይንሳዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። ‘በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት የሰዎች እንቅስቃሴ’ በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ዓለም ዓቀፍ ሳይንሳዊ ጉባኤ ትኩረት…