ፋና 90 ከነዳጅ ጋር ተያይዞ የክፍያ ስርዓቱ በካሽ እንዲሆን መወሰኑን ተከተሎ የነዳጅ አዳዮች ማህበር ቅሬታ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=1yzC7-8uu5Y
ፋና 90 አድዋን በስእል የሚያስቃኘን ሰዓሊ ተስፋዬ ንጉሴ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=kqt-a51abzY
ፋና 90 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ ያለውን የእጩዎች ምዝገባ አስመልክቶ በምርጫ ጣቢያዎች የተደረገ ቅኝት Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=RuTWPFR0QGA
ፋና 90 ለሁለት ቀናት የሚቆየው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንደኛው የፓርላማ የምርምር ኮንፈረንስ ̎ፓርላማ፣ ዴሞክራሲ እና ሰብዓዊ መብቶች ̎በሚል ርዕስ… Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Ot6ZdQ6Ibfk
የሀገር ውስጥ ዜና በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በቡድን በመደራጀት የዘረፋ እና የግድያ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 53 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በቡድን በመደራጀት የዘረፋ እና የግድያ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 53 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአውሮፓ ህብረት በአፍሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ተደራሽ ለማድረግ 100 ሚሊየን ዩሮ መደበ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፓ ሕብረት በአፍሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ተደራሽ ለማድረግ 100 ሚሊየን ዩሮ መመደቡን አስታውቋል፡፡ በአህጉሪቱ የኮቪድ-19ን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎችን ለመከላከል የሚውሉ ክትባቶችን በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ 100 ሚሊየን ዩሮ መድቦ እየሰራ …
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል-10 የዕጩዎችን የምዝገባ ሂደት ተመለከተ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል-10 ቢሮ እየተከናወነ ባለው የዕጩዎች ምዝገባ ሂደት ምልከታ አደረገ። የምርጫ ክልሉን የሥራ ሂደት ለመፈተሽ ምልከታ ያደረጉት የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ተንሰራፍቶ የነበረው ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በተደረገ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እየቀነሰ ነው – ጉምሩክ ኮሚሽን Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ደረጃ ተንሰራፍቶ የነበረው ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በተደረገ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እየቀነሰ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ። የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና መገናኛ ብዙሃን ማህበረሰባዊ ቸልተኝነት በሚታይ ወቅት ህዝብን ማንቃታቸው ተገቢ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መገናኛ ብዙሃን ማህበረሰባዊ ቸልተኝነት በሚታይ ወቅት ህዝብን ማንቃታቸው ተገቢ ነው ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ኢቢሲ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች የማስክ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የሰራውን ፕሮግራም መነሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአፍሪካ ሀገራት የኮቪድ 19 የክትባት ድጋፍ ልታደርግ ነው Meseret Demissu Feb 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአፍሪካ አገራት የኮቪድ 19 የክትባት ድጋፍ ልታደርግ መሆኑን በኢትዮጵያ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ አስታወቀ። ይህም የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ የኮቪድ 19 ክትባቶችን ለአለም አቀፍ የህዝብ ተጠቃሚነት ለማዋል…