Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሀንስ ሄንሪክ ልንድኩዊስት ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በክልሉ የልማት እንቅስቃሴ እና ሰብአዊ ድጋፍ ዙሪያ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች መካከል ወታደራዊ ስምምነት ተፈረመ፡፡ በደቡብ ሱዳን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ጆንሰን ጁማ ኡኮት የተመራው የደቡብ ሱዳን የመከላከያ ከፍተኛ ጀኔራል መኮንኖች ልዑክ፥…

በገቢ አሰባሰብ ዙሪያ ልምድ ለመለዋወጥ እና በትብብር ለመስራት ከደቡብ ሱዳን ልዑካን ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በገቢ አሰባሰብ ዙሪያ ልምድ ለመለዋወጥ እና በትብብር ለመስራት ከደቡብ ሱዳን የሃገር ውስጥ ታክስና ጉምሩክ ልዑካን ጋር ተወያየ፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የህግ ተገዥነት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዘመዴ ተፈራ ኢትዮጵያና ሱዳን…

በአማራ ክልል የከንፈር እና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው ሰዎች የነጻ ህክምና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከንፈር እና የላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው ሕጻናትና አዋቂዎች የነፃ ህክምና መስጠት መጀመሩን የጥበበ ግዮን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታውቋል፡፡ በሆስፒታሉ የሕክምና አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዘበናይ ቢተው እንደተናገሩት…

የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመኖሪያ ቤቶችን ሊያስገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንደስትሪያል ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሐዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የሰራተኞች የመኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ የከተማውን የቤት አቅርቦት ችግር ይቀርፋል የተባለው ይህ ፕሮጀክት…

ናሳ በማርስ ላይ ሮቦት በተሳካ ሁኔታ አሳረፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የጠፈር ምርምር ተቋም (ናሳ) በማርስ ላይ ሮቦት በተሳካ ሁኔታ ማሳረፉ ተገልጿል፡፡ ተቋሙ ጀዜሮ ተብሎ በሚጠራው የፕላኔቷ ወገብ አካባቢ በሚገኘው ጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ ሮቦቷን በተሳካ ሁኔታ ማሰረፉ ተገልጿል፡፡ የተልዕኮው ምክትል ሥራ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ- ዳግማዊ አድዋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ‘ኢትዮጵያ ውስጣዊ መዳከም አጋጥሟታል’ የሚለው የተሳሳተ ትርክት መሆኑን አንድነታችን በማጠናከርና የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብን በማጠናቀቅ ማሳየት እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ። እንግሊዝ የቅኝ ግዛት አድማሷን በምስራቅ አፍሪካ ስታስፋፋ ፈረንሳይ በቅርምቱ…

ኢትዮጵያ እና ህንድ የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችሉ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማንያም ጃይሸንከር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት የሃገራቱን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ውጤታማ…

ኢማኑኤል ማክሮን ምዕራባውያን ካከማቹት የኮሮና ክትባት ከ4 እስከ 5 በመቶውን ለታዳጊ ሃገራት እንዲሰጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሀብታም ሃገራት ካከማቹት የኮሮና ቫይረስ ክትባት 5 ከመቶውን ለታዳጊና ድሃ ሃገራት እንዲሰጡ ጠየቁ፡፡ ማክሮን የቡድን ሰባት አባል ሃገራት በበይነ መረብ ከሚያካሂዱት ስብሰባ ቀደም ብሎ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 12 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ባህርዳር ከተማና ወላይታ ዲቻ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በባህርዳር ከተማ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች…