Fana: At a Speed of Life!

የቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 7 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም 1.8 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ምርት ዘርፍ 1.178 ቢሊዮን ፣የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ 211.4 ሚሊዮን፣ የማዕድን ዘርፍ…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሆስፒታል ወረቀት አልባ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና የመረጃ ሲስተምን መረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሆስፒታል ወረቀት አልባ የኤሌክትሮኒክ ዘመናዊ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና የመረጃ ሲስተምን መረቁ፡፡ አገልግሎቱ በአዲስ አበባ ብሎም በሃገሪቱ የመጀመሪያ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ከአቶ ጂዮርጅ ቶዱዋ  ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አምባሳደር አለማየሁ በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ እየተከናወኑ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ካቢኔ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን  ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ። የክልሉ ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ለመደገፍ የ12 ሚሊየን…

9ኛው የጋምቤላ ክልል አቀፍ የጤና ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የጋምቤላ ክልል አቀፍ የጤና ጉባኤ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ የጤና ቢሮ ሃላፊ ሮት ጋቶች በክልሉ የጤናውን ዘርፍ ተደራሽ በማድረግ ህብረተሰቡ ንተጠቃሚ ከማድረግ አንጻር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ኮሮና ቫይረስን ከመከላከል…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቅንጅት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

የጎንደር ከተማ አስተዳደር “በተኩስ ደስታችንን እንገልፃለን” የሚሉ አካላትን ለሕግ እንደሚያቀርብ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር “በተኩስ እሩምታ ደስታቸውን የሚገልፁ አካላት” ባላቸው ላይ የሕግ የበላይነትን እንደሚያስከብር ገለፀ፡፡ በሕግ ማስከበሩ ሂደት የተገኙ ድሎችን ምክንያት በማድረግ “ደስታቸውን በተኩስ እሩምታ የሚገልጹ አካላት” የነዋሪውን…

ቦርዱ በሦስተኛ ዙር ዕውቅና የሰጣቸውን ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሦስተኛ ዙር ዕውቅና የሰጣቸውን ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ዝርዝር ይፋ አደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለሚያስተምሩ ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ዕውቅና ለመስጠት ባወጣው ጥሪ መሠረት…

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አንደኛው የፓርላማ የምርምር ኮንፈረንስ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንደኛው የፓርላማ የምርምር ኮንፈረንስ ̎ፓርላማ፣ ዴሞክራሲ እና ሰብዓዊ መብቶች ̎በሚል ርዕስ በመንግስታቱ ድርጅት የስብሰባ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ…

በአማራ ክልል የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ችግሮችና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ እያጋጠሙ ባሉ ችግሮችና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም አልሚ ባለሃብቶች ተገኝተዋል፡፡ የአማራ ክልል…