Fana: At a Speed of Life!

በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ 51 ሺህ 700 የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ 51 ሺህ 700 የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ትናንት የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም አንድ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ከጅጅጋ ወደ ሱማሌላንድ ሲጓዝ በተደረገ ፍተሻ 51 ሺህ 700…

ምርጫ ቦርድ  ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ  የመራጮች ትምህርት ለመስጠት የዕውቅና ሰርተፊኬት ከተሰጣቸው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር ምክክር እያደረገ ነው፡፡ በመድረኩም እውቅና የተሰጣቸው 65 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት አባላት እና አመራሮች እየተሳተፉ…

አየር መንገዱ 95 ሚሊየን የአበባ ዝንጣፊ ለተለያዩ ሀገራት ማጓጓዙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 95 ሚሊየን የአበባ ዝንጣፊ ለተለያዩ ሀገራት ማጓጓዙን ገለፀ፡፡   አየር መንገዱ 95 ሚሊየን የአበባ ግንጣይ ወይም ዝንጣፊውን ማጓጓዝ የቻለው በቫላንታይን ወቅት ብቻ መሆኑን አስታውቋል፡፡…

ፌዴራል ቴክኒክ እና ሙያ ኢንስቲትዩት ወደ ዩኒቨርስቲ አደገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቴክኒክ እና ሙያ ኢንስቲትዩት ወደ ኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ አደገ፡፡ የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የመሰረት ድንጋይም በትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ ተቀምጧል፡፡ የመሰረተ…

ኢጋድ በሞቃዲሾ እየታየ ያለው ያለመረጋጋት እንዳሳሰበው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በሞቃዲሾ እየታየ ያለው ያለመረጋጋት እንደሚያሳስበው ገለፀ፡፡   ኢጋድ በሶማሊያ የፖለቲካ መረጋጋት እንዳይፈጠር የሚደረገው ወከባ ተገቢነት የሌለው ነው ሲል ኮንኗል፡፡…

በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ እንዳሳሰባቸው የከተማዋ የምክር ቤት አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ የሥራ ዕድል ፈጠራን በአብቁተ የተቀማጭ ገንዘብ ማሳደግ እንደሚገባ የከተማዋ የሥራ ዕድል ፈጠራ አፈፃጸም በምክር ቤት ደረጃ በተገመገመበት ወቅት ተገልጿል፡፡ የሥራ አጥነት ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንና የሥራ ዕድል ፈጠራ አፈፃጸሙ…

በተከለሰዉ የስፖርት ፖሊሲ ዙሪያ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በስፖርት አለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ በተከለሰዉ የስፖርት ፖሊሲ ዙሪያ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት ተካሄደ፡፡   የባህልና ቱሪዝም ሚኒሰቴር ከወጣቶች ስፖርት አካዳሚ፣ ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚና ከወጣቶችና ስፖርት…

ኢዜማ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቱን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ፓርቲ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክትና መሪ ቃል አስተዋውቋል። ፓርቲው አንደኛ መደበኛ ስብሳባውን ማካሄድ ሲጀምር የመወዳደሪያ ምልክቱ ‘ሚዛን’ መሪ ቃሉም ‘ንቁ ዜጋ ምቹ አገር’ መሆኑን ለአባላቱ…