ፋና 90 በምርጫ ሂደት አከራካሪ ጉዳዮች እንዳያጋጥሙ መስራት እና ሲያጋጥሙ በመግባባት ለመፍታት መስራት ይገባል-የፖለቲካ ፓርቲዎች Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=RfLnMCGn15o
ፋና 90 ኢትዮጵያውያን የአልገዛም ባይነት ጽናት የታየበት የካቲት 12 እና ታሪካዊ ስፍራዎቹ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=KNFkXr0UTJs
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ ህዝበ ውሳኔውን ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራት በማከናወን ላይ መሆኑን ገለጸ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ በቀጣዩ ግንቦት ወር ለሚካሄደው የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ህዝበ ውሳኔ ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን ኮሚቴው አስታወቀ፡፡ ኮሚቴው ዛሬ ከኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖለቲከኞች ከአድዋ ድል ሊማሩ ይገባል – የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖለቲከኞች ከታላቁን የአድዋ ድል በርካታ ቁም ነገሮችን ሊማሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪዎች ተናገሩ ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉትና በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያስታወቁት የሀገሪቱ ኢነርጂ ሚኒስትር ቻርለስ ኬተር ናቸው፡፡ የኢነርጂ ሚኒስትሩ በመጪዎቹ ሦስት ወራት ከማዕከላዊ ቋት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶችና ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምሩ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶች እና የከተማ ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር እንዲሁም ለክልሉ ሕዝብ የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምረዋል። ንቅናቄው ዛሬ ከሰዓት በበይነ መረብ በታገዘ ስብሰባ መጀመሩን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት በመረጃ ልውውጥና በአቅም ግንባታ መስኮች የገቡትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ ተሸጋገሩ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት ቀደም ሲል በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ የመረጃ ልውውጥ ለማድረግና በሰው ኃይል የአቅም ግንባታ ዘርፍ ተባብረው ለመሥራት የደረሱትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ መሸጋገራቸውን የብሄራዊ መረጃና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን ለማሰማራት ተዘጋጀ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን እንደሚያሰማራ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት አዘጋጅነት የሲቪክ ማህበራትና የሰብዓዊ መብቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔውን እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ዛሬ በሰጠው አጭር መግለጫ የምርጫ ጣቢያዎቹ ዝርዝር ይፋ መሆንን ተከትሎ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት አስታወቀ Abrham Fekede Feb 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት በይፋ አስተዋወቀ፡፡ ምልክቱን በይፋ ያስታዋወቁት የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ኡሙድ ኡጁሉ ናቸው፡፡ ፓርቲው ማኒፌስቶውንና የምርጫ…