Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ ህዝበ ውሳኔውን ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራት በማከናወን ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ በቀጣዩ ግንቦት ወር ለሚካሄደው የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ህዝበ ውሳኔ ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን ኮሚቴው አስታወቀ፡፡ ኮሚቴው ዛሬ ከኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

ፖለቲከኞች ከአድዋ ድል ሊማሩ ይገባል –  የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖለቲከኞች ከታላቁን የአድዋ ድል በርካታ ቁም ነገሮችን ሊማሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪዎች ተናገሩ ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉትና በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ…

ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያስታወቁት የሀገሪቱ ኢነርጂ ሚኒስትር ቻርለስ ኬተር ናቸው፡፡ የኢነርጂ ሚኒስትሩ በመጪዎቹ ሦስት ወራት ከማዕከላዊ ቋት ጋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶችና ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶች እና የከተማ ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር እንዲሁም ለክልሉ ሕዝብ የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምረዋል። ንቅናቄው ዛሬ ከሰዓት በበይነ መረብ በታገዘ ስብሰባ መጀመሩን…

የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት በመረጃ ልውውጥና በአቅም ግንባታ መስኮች የገቡትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት ቀደም ሲል በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ የመረጃ ልውውጥ ለማድረግና በሰው ኃይል የአቅም ግንባታ ዘርፍ ተባብረው ለመሥራት የደረሱትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ መሸጋገራቸውን የብሄራዊ መረጃና…

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን ለማሰማራት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን እንደሚያሰማራ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት አዘጋጅነት የሲቪክ ማህበራትና የሰብዓዊ መብቶች…

ቦርዱ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔውን እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ዛሬ በሰጠው አጭር መግለጫ የምርጫ ጣቢያዎቹ ዝርዝር ይፋ መሆንን ተከትሎ  ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ…

የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት በይፋ አስተዋወቀ፡፡ ምልክቱን በይፋ ያስታዋወቁት የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ኡሙድ ኡጁሉ ናቸው፡፡ ፓርቲው ማኒፌስቶውንና የምርጫ…