Fana: At a Speed of Life!

ዓለም ባንክ 17 ፓትሮል ተሽከርካሪዎችን ለአዲስ አበባ መስተዳድር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ 17 ፓትሮል ተሽከርካሪዎችን ለአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አስረከበ፡፡ ባንኩ በአዲስ አበባ ከተማ በትራንስፖርት እና በመንገድ ደህንነት ማሻሻያ ትግበራ የ200 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ነድፎ እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡…

በቤት ኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች መሃል ባህር ዳር ከተማን ለማስተዋወቅ መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማን የተፈጥሮ ውብ ገጽታ እና የመስህብ ስፍራዎችን ለዓለም ለማስተዋወቅ ከዲ ኤስ ቲቪ የልዑካን ቡድን ጋር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ባህር ዳር ከተማ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ታስተናግዳለች፡፡…

የአድዋ ድልን ህብረብሔራዊ አንድነትን በማጠናከርና በተግባር በማረጋገጥ ማክበር ይገባል- የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድልን ህብረብሔራዊ አንድነትን በማጠናከርና በተግባር በማረጋገጥ ማክበር እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በክልሉ 125ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዛሬው እለት በድምቀት ተከብሮ ውሏል፡፡…

የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር የሃገራቱን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት የሁለቱን ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድንና ለውጡን በመደገፍ በቴፒ ከተማና የኪ ወረዳ የድጋፍ ሠልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለውጡን በመደገፍ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማና የኪ ወረዳ የድጋፍ ሠልፍ ተካሂዷል፡፡ ሰልፈኞቹ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎን በመሆን ቀጣዩን የሀገሪቱን ብልፅግና እውን እናደርጋለን፣ በመደመርም ሀገራችንን…

በአጅባር ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምሐራ ሳይንት ወረዳ የአጅባር ከተማና የአጎራባች ቀበሌ ነዋሪዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አመራር ሰጭነት የመጡ ለውጦችን ለመደገፍ ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በዛሬው ዕለት አካሂደዋል፡፡ ነዋሪዎቹ “ለውጡን የሚያደናቅፍ የሴራ ፖለቲካ…

በኦሮሚያ ክልል ነፃ የምክር አገልግሎት ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በክልሉ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን እና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መምከሩን አስታወቀ፡፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲኖርና የህግ የበላይነት እንዲከበር ከህዝቡ ጋር በቅርርቦሽ እየሰራ እንዳለም…

የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ግንባታዎች ተጠናቀው ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ አስተዳደሩ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የተመረጡ ትምህርት ቤቶች ሲከናወን የቆየው የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ግንባታዎች ተጠናቀው ተመረቁ፡፡ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ የተማሪዎችን ተጋላጭነት ለመቀነስ…

አቶ ደመቀ መኮንን በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች መኖሪያ ህንጻን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች መኖሪያ ህንጻ መርቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስላደረገው ትብብር አመስግነዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ…

በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር የሚገኘው የዳጉሩ ድኪል መንገድ ጥገና ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮ-ጅቡቲ የድኪል-ጋላፊ መንገድ ውስጥ ከዳጉሩ እስከ ድኪል 80 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን መንገድ ለማስተካከል የሚያስችለው የጥገና በይፋ ተጀምሯል። በጥገና ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታዎች አቶ ካሳሁን ጎፌ…