Fana: At a Speed of Life!

የባህርዳር ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በ6ወራት 359ሚሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የባህርዳር ከተማ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በ6ወራት 359ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ፡፡ የከተማዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ዋና ስራአስኪያጅ አቶ አለነ መሀሪ እንደገለፁት፤ በ6ወራት 346ሚሊየን 589ሺህ ብር ከወጨና ገቢ…

የብሔራዊ መታወቂያ ስርዓት የመጀመሪያ ቅድመ ትግበራ ሙከራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መታወቂያ ስርዓት የመጀመሪያ ቅድመ ትግበራ ሙከራ መጀመሩን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ሰራተኞችም በመመዝገብ "አንድ ሰው አንድ ነው" በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ደረጃ የቅድመ ትግበራ ሙከራውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁንም ነው…

በጋምቤላ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለማሳለጥ የሚያግዙ 46 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለማሳለጥ የሚያግዙ 46 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ተካሄደ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተሸከርካሪዎቹ በክልሉ የሚከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን…

በደቡብ ሱዳን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ጆንሰን ጁማ ኡኮት የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ጆንሰን ጁማ ኡኮት የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ ፡፡ ልዑኩ አዲስ አበባ ሲገባ የኢትዮጵያ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሀኑ ጁላ እና ከፍተኛ የመከላከያ…

ኮሚሽኑ ሙስና ከመፈጸሙ በፊት ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትና የህዝብ ሀብት ከመዘረፉ በፊት ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የፌደራል የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የመንግስት ተቋማት የስነ ምግባር መከታተያ ክፍሎች የግማሽ አመት የስራ አፈጻጸም ግመገማ መድረክ ዛሬ በባህርዳር ከተማ…

የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ዋና ዳይሬክተር ሼን ጆንስ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አባላት መቐለ ከተማን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ዋና ዳይሬክተሩ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የአስቸኳይ ጊዜ…

የጌዴኦ ብሄር ዘመን መለወጫ የዳራሮ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሄር ዘመን መለወጫ የዳራሮ በዓል በዲላ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡ የእለቱ መርሃ ግብርም በጌዴኦ አባገዳዎች የተከፈተ ሲሆን በበዓሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው፣…

5 ከፍተኛ መኮንኖች ወደ መከላከያ ጦር ፍርድ ቤት ተዛወሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሬዲዮ ግንኙነትን በማቋረጥ በሰሜን ዕዝ ጦር ላይ ጥቃት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉት 5 ከፍተኛ መኮንኖች ወደ መከላከያ ጦር ፍርድ ቤት ተዛወሩ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ብርጋዴር ጀኔራል ገብረ ህይወት ሲኖሲዮስ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ኢንሶ ኢጃጆ፣…

በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር እና የዩኒሴፍ ተወካይ የመተከል ተፈናቃዮችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሀንስ ሄኒሪክ ላንድኩስት እና የዩኒሴፍ ተወካይ አዴሌ ክሆድር የመተከል ተፈናቃዮችን ጎበኙ፡፡ በኢትዮጵያ የሲዊዲን አምባሳደር ሀንስ ሄኒሪክ ላንድኩስት እና የዩኒሴፍ ተወካይ አዴሌ ክሆድር ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ አስጀመረ፡፡ የአገልግሎቱ ማስጀመሪያ በደቡብ ምስራቅ ሪጅን በአዳማ ከተማ ተካሄዷል፡፡ አዳማን ጨምሮ ቢሾፍቱ፣ ዱከም፣ ገላን፣ ሞጆ እና አዋሽ…