Fana: At a Speed of Life!

የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና የምርምር ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና የምርምር ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ተካሄደ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ሀገሪቱ ያላትን የተበታተነ ሀብትና እውቀት…

የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክርቤት መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር ስምንተኛ ዓመት የሥራ ዘመን 21ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው መደበኛ ጉባዔ አጀንዳዎች የምክር ቤቱን 20ኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ ጉባዔ እና አስቸኳይ ጉባዔ ቃለጉባዔ…

ፌስቡክ የአውስትራሊያ ተጠቃሚዎችን ዜና እንዳይመለከቱ ወይም እንዳያጋሩ አገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌስቡክ ኩባንያ የአውስትራሊያ ተጠቃሚዎች ዜና እንዳይመለከቱ ወይም እንዳያጋሩ ማገዱ ተገለጸ፡፡ አውስትራሊያ የዛሬ ወር አካባቢ እንደ ጎግል እና ፌስ ቡክ ያሉ የቴክኖሎጅ ኩባንያዎች የሚዲያ አውታሮችን ጨምሮ ተጠቃሚዎች በገጻቸው ላይ ለሚያጋሩት ዜና…

በቀጣዩ ምርጫ ሰብአዊ መብት የፖለቲካ ፖርቲዎች ዋነኛ አጀንዳ ሊሆን ይገባል – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስድስተኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ሰብአዊ መብት የፖለቲካ ፖርቲዎች ዋነኛ አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳሰበ። ኮሚሽኑ “ሰብአዊ መብት በምርጫ ወቅት” በሚል ሀሳብ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ እየመከረ…

የተመድ ዋና ፀሐፊ በኮሮና ክትባት አጠቃቀም ዙሪያ የሚታየውን  ኢ – ፍትሐዊ አካሄድ ኮነኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ 10 የዓለም ሃገራት 75 በመቶ የሚሆነውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት መጠቀማቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህ አካሄድም ፍትሐዊነት አይታይበትም ሲሉ ነው ዋና ጸሐፊው የኮነኑት፡፡ ጉተሬዝ በሁሉም ሃገራት…

በቻምፒየንስ ሊጉ ፖርቶ እና ዶርትመንድ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተደርገዋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ወደ ፖርቹጋል ያቀናው ጁቬንቱስ በፖርቶ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ ታሬሚ እና ማሬጋ ለፖርቶ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ኪዬዛ ጁቬንቱስ ለመልሱ ጨዋታ ተስፋ…

በጂቡቲ የተገነባው የኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የተገነባው የኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ ተመረቀ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታው አቶ አወል ወግሪስ የተሽከርካሪ ማቆሚያው ግንባታ እያደገ ከመጣው የወጪ ገቢ እቃዎች አንጻር እየጨመረ የመጣውን የአገልግሎት…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የአፍሪካ ልማት ባንክ በትራንስፖርት መሪ ዕቅድ ተግባራዊነት ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሎ ዳግማዊት ሞገስ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ኤክስኪውቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ። ወ/ሎ ዳግማዊት ሞገስ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ኤክስኪውቲቭ ዳይሬክተር ቼፕሮ አሞስ ኪፕሮኖህ ጋር በቀጣይ 10 ዓመታት በሚተገበረው…

በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ከቤት ንብረታቸው የራቁ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶችን ይፋ አደረገ። ድጋፍ ለማድረግ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብ እንደነበር የሰላም ሚኒስቴር ገልጿል። ለዚህም…

በፖላንድ በቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በፖላንድ በቤት ውስጥ በተካሄደ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በ3 ሺህ ሜትር ለምለም ሀይሉ የአመቱን ፈጣን ሰአት በመሮጥ አሸንፋለች። ፋንቱ ወርቁ በተመሳሳይ ርቀት 3ኛ ሆና አጠናቃለች። በ800…