Fana: At a Speed of Life!

ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የጥልቅ ጉድጓድ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን አራት የጥልቅ ጉድጓድ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት  ተመርቀዋል። በኮልፌ ቀራንዮና በጉለሌ ክፍለ ከተሞች የተገነቡት የውሃ ፕሮጀክቶቹ…

በደሴ ከተማ  የተገነባው ጢጣ ፒፒ  ከረጢት ፋብሪካ ተመርቆ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ  80 ሚሊዮን ብር ወጭ  የተገነባው ጢጣ ፒፒ ከረጢት ፋብሪካ ተመርቆ ዛሬ ስራ ጀምሯል፡፡ ፋብሪካው አሁን ላይ በቀን 17 ሺ ከረጢት የሚያመርት  ሲሆን  በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ በቀን 74 ሺ ከረጢት ያመርታል። በምርት…

በድሬዳዋ “የሴቶች አመራር ሚና እና የኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሴቶች አመራር ሚና እና የኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጁት መድረክ ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አየር ወለድና ኮማንዶ አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የ12ኛ ዙር አየር ወለድ ብርጌድና የ34ኛ ዙር ኮማንዶ አስመረቀ፡፡ ተመራቂዎቹ ብላቴ በሚገኘው የልዩ ዘመቻዎች ሃይል ማሰልጠኛ ማዕከል ስልጠናቸውን የተከታተሉ ናቸው፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የሰራዊት ግንባታ…

በመዲናዋ የተገነቡ የቀዳማይ ልጅነት እድገት ፕሮግራም የህጻናት መንከባከቢያ ማዕከላት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በከተማዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የቀዳማይ ልጅነት እድገት ፕሮግራም የህጻናት…

ለመንግስት ሠራተኞች ከቀጣዩ ወር ጀምሮ የብቃት ማረጋገጫ ምዘና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀጣዩ ሚያዝያ ወር ጀምሮ ለመንግስት ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ ምዘና እንደሚሰጥ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሚዘጋጀው ምዘና ብቁና ተወዳዳሪ ሠራተኛ ለማፍራት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።…

የ2013 ምርጫ ነጻ የአየር ሰዓት እና የጋዜጣ አምድ ድልድል ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ምርጫ ነጻ የአየር ሰዓት እና የጋዜጣ አምድ ድልድል ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቀረበ። የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በዚህ ወቅትም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች…

በግብጽ በባቡር አደጋ በጥቂቱ 32 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ በባቡር አደጋ በጥቂቱ 32 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ አደጋው ሁለት የመንገደኛ ባቡሮች ታህታ በተባለችው ከተማ ተጋጭተው የደረሰ ሲሆን፥ 165 ሰዎችም ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል፡፡ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አል ሲ ሲ…

በሀገር ደረጃ የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳታፊነትን ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ ይገኛል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሀረሪ ክልል የሚገኘውን የፊስቱላ ህክምና መስጫ ማዕከል እንዲሁም ኢናይ አቢዳ የእደ ጥበብ ኮሌጅ እና አብደላ ሸሪፍ የግል ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ እንዲሁም በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የአእምሮ…