በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ በህገወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ 6ሺህ 600 ካርቶን የምግብ ዘይት ተያዘ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በህገወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ 6ሺህ 600 ካርቶን ፈሳሽ የምግብ ዘይት ተያዘ።
መንግስት በድጎማ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቢሰራም ህገወጦች ባቋራጭ ለመክበር የፍጆታ እቃዎችን በመደበቅና በማከማቸት ነዋሪውን…