Fana: At a Speed of Life!

299 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የውጭ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር…

ኦ የደም አይነት እጥረት ማጋጠሙን ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት በኦ የደም አይነት እጥረት እንዳጋጠመው አስታወቀ። አገልግሎቱ አሁን ላይ በክምችቱ የሚገኘው ኦ የደም አይነት ለሰባት ቀናት ብቻ መሆኑን ነው የገለፀው። በመሆኑም ኦ የደም አይነት ያላቸው ዜጎች…

የምርምር ስራዎች የምርምር ስነምግባር መርሆዎችን ተከትለው እንዲሠሩ የሚያስችል ስልጠናዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርምር ስራዎች የምርምር ስነምግባር መርሆዎችን ተከትለው እንዲሠሩ በተቋማት የሚገኙ የምርምር ስነምግባር ኮሚቴዎችን አቅም መገንባትና ማጠናከር የሚያስችል ስልጠናዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ስልጠናው ከፍተኛ የትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀረር ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሀረር ገባ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለዋልያዎቹ መልካም ውጤት ተመኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኢትዮጵያ የወንዶች ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) መልካም ውጤት ተመኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ የማለፍ ዕድሉን አስፍቷል ሲሉ አስፍረዋል።…

በሃገራችን የመጣው ለውጥ የወጣቶች ከፍተኛ ሚና የታየበት ነው-ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከወጣቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመጣው ለውጥ የወጣቶች ከፍተኛ ሚና የታየበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ወጣቱ በጥረቱ…