Fana: At a Speed of Life!

ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፈንጅው በዛሬው እለት በወልዲያ ጉሙሩክ ኬላ በተደረገ ፍተሻ መያዙንም አስታውቋል፡፡ አሽከርካሪውም አሁን ላይ ኮምቦልቻ ከተማ በቁጥጥር…

በመላው ትግራይ የኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ርዝራዦች በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ በፈፀሙት ጥቃት በመላው ትግራይ ኤሌክትሪክ ዳግም መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ የጁንታው ርዝራዦች አዲጉዶም በተባለ አካባቢ ከአላማጣ - መሆኒ - መቐለ በተዘረጋው ከፍተኛ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከቬትናምና ኮንጎ ሪፐብሊክ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የቬትናም አምባሳደር አንጉየን ታን ቪን እንዲሁም በአልጄሪያ የኮንጎ ሪፐብሊክ አምባሳደርና የአፍሪካ አምባሳደሮች ዲን ጃን ፔ ሉዌቦ ጋር በወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይቱ…

በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት ተሻገሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ የሚሆኑና ከ30 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት መሸጋገራቸውን በኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ገለጹ፡፡…

የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ፡፡ ሚኒስትሩና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የአዋሽ ወንዝ ቀደም…

የደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ልዑክ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል አኮል ኩር የተመራ የደቡብ ሱዳን የልዑካን ቡድን ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በዋናነት ሁለቱ ሃገራት በኢንፎርሜሽንና በይነ መረብ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  የቦርድ አመራሮች  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  የቦርድ አመራሮች  ጋር ተወያዩ። በከተማዋ የታየው  ሰላማዊ እንቅስቃሴው ዘላቂ እንዲሆን   እና ግብረገብነት እንዲጎለብት የሁሉም ሃይማኖት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ሚና…

በስድስት ወራት ውስጥ ከ40 ሺህ በላይ ቤቶችን ተገንብተዋል – የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞች በስድስት ወራት ውስጥ ከ40 ሺህ በላይ ቤቶችን መገንባታቸውን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይህንን ያለው የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የዘርፍ የዕቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በሀረር…

ብልጽግና ፓርቲ የስራ ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ለተለያዩ አመራሮች የስራ ሹመት ሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት 1. አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር የትግራይ ክልል ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ 2. አቶ ነብዩ ስሑል በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት…

በአማራ ክልል የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የነጻ የህክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የቀዶ ህክምና አገልግሎት በነጻ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የሚሰጠው ከየካቲት12 ቀን እስከ የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በጥበበ ጊዮን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ…