ቢዝነስ ባንኩ በስድስት ወራት ውስጥ ከ83 ቢሊየን በላይ ተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰበ Meseret Demissu Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2013 የመጀመሪያ ግማሽ በጀት አመት 83 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ መቻሉን አስታወቀ፡፡ በግማሽ ዓመቱ ባንኩ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን አዳዲስ የተቀማጭ ሂሳቦችን ያስከፈተ ሲሆን÷ የዕቅዱን 221…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ለግብጽ የ197 ሚሊየን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ አጸደቀች Abrham Fekede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ አዲሱ አስተዳደር ለግብጽ በ197 ሚሊየን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማጽደቁን አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ 168 የአጭር ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎችን ለግብጽ ለመሸጥ ነው ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ የሽያጩ መጽደቅ ግብጽ ከሚነሳባት የሰብዓዊ መብት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀላባ ዞን ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 27 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ Meseret Demissu Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ዞን ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የ27 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። “የሕዳሴ ቱር የመኪና ላይ ቅስቀሳ” በሀላባ ቁሊቶ ተካሄዷል፡፡ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አማካሪ አቶ ከድር ቆርቾ ÷ የዞኑ ሕዝብ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮ ህንድ የቢዝነስ ፎረም በህንድ የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠ/ሚ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩት ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ማርክ ሩት በሀገራቱ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ነው የተወያዩት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በውይይቱ ወቅት በቀጠናው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሩሲያ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ፣ የንግድ እና የቱሪዝም ሀብቶችን የሚያስተዋወቅ ፎረም ተካሄደ Meseret Demissu Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ቱሜን ክልል ለተውጣጡ ባለሀብቶች፣ ነጋዴዎች፣ እና ለከልሉ መንግስት የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ኃላፊዎች ሀገራችን ስላላት የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም ሀብቶች የማስተዋወቂያ ፎረም በበየነ መረብ ተካሄዷል፡፡ በፎረሙ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ህገ መንግስቱን በመናድ፣ ሚኒሻ በማሰልጠን እና ሚኒሻዎችን በማደራጀት በህወሓት ተገደን ገብተን ብለው ከዚህ በፊት በነበረ ቀጠሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና 20 ሺህ ሜትሪክ ቶን የሚሆን ስንዴ ለትግራይ ክልል ተጓጉዟል -የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 ኮሚሽን አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከአለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንዳለ አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁ 20 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ Meseret Demissu Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳዎች ሁሉም ቀበሌዎች የተሳተፉበት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በወገል…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ Abrham Fekede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በነዳጅ ላይ የታየውን ጭማሪ ከግምት በማስገባት የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ዛሬ የታሪፍ ማሻሻያውን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባለፉት…