የሀገር ውስጥ ዜና በለውጡ ማግስት ከተሞች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል – ኢንጂነር አይሻ መሀመድ Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሴክተር የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት የዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በመድረኩ እንደተናገሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ጤና ድርጅት እና ካናዳ በኢትዮጵያ መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለሟሟላት የሚያስችል ድጋፍ ይፋ አደረጉ Abrham Fekede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት በኢትዮጵያና የካናዳ መንግስት ከኮቪድ 19 ጋር በተያያዘ መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለሟሟላት የሚያስችል ድጋፍ ይፋ አደረጉ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ አቅምን ለማጠናከር ያለመው ይህ ድጋፍ 9 ነጥብ 9 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ 10 ሺህ 500 የላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ ነው Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 ሺህ 500 ሰማያዊ በነጭ የላዳ ታክሲዎችን በአዳዲስ ታክሲዎች ለመተካት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስአበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከሃምሳ ዓመታት በላይ አገልግሎት የሰጡትን እነዚህን ተሽከርካሪዎች በዘመናዊ ታክሲዎች መተካት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከል ስራ የተመደበን ገንዘብ ያለአግባብ ጥቅም ላይ ያዋሉ ግለሰቦች ተቀጡ Meseret Demissu Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ተግባር የተመደበን ገንዘብ ያለአግባብ ጥቅም ላይ እንዲውል ያደረጉ ሶስት የስራ ሀላፊዎች እስከ ስድስት አመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የምዕራብ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በበርካታ ፈተናዎች ውስጥ በማለፍ ጠንካራ ሀገር ትሆናለች – አምባሳደር ፍፁም አረጋ Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም ሀገር ኢትዮጵያ ከህወሓት የጥፋ ቡድን የገጠማትን አይነት ክህደት ቢገጥመው ምላሹ ምን እንደሆነ ይታወቃል አሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ፡፡ አምባሳደሩ ማንኛውም ሀገር በመከላከያ ላይ የሚፈፀምን ጥቃት አይታገስም ሲሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ከተማ የአድዋ ፓርክ ተሰየመ Abrham Fekede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክትር ሂሩት ካሳው እና የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ የአድዋ ፓርክ ተሰይሟል፡፡ ፓርኩ የተሰየመው 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በጋምቤላ ክልል በድምቀት በተከበረበት ወቅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጃፓን በትግራይ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 265 ሚሊየን ብር ድጋፍ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል ድጋፍ ይፋ አደረገች፡፡ ድጋፉ በአብዛኛው ሴቶችና ህጻናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑንም የጃፓን ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ አጠቃላይ ድጋፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ሁለት ኮርፖሬሽኖች ከታክስ በፊት ብር 257 ሚሊየን አተረፉ Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ሥር ከሚገኙ 21 የልማት ድርጅቶች መካከል በኮንስትራክሽ ዘርፍ የተሰማሩት ሁለት ድርጅቶች 257 ሚሊየን ብር አተረፉ። የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ…
ስፓርት በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል Tibebu Kebede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተጀምረዋል፡፡ በምሽቱ ሁለት ጨዋታዎች ሲደረጉ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በካምፕ ኑ ባርሴሎና ከፒ ኤስ ጂ ባደረጉት ጨዋታ የፈረንሳዩ ክለብ በሰፊ የጎል ልዩነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐዋሳ በተለምዶ ቤተሰብ መምሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ያጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ Abrham Fekede Feb 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ አስተዳደር በመሀል ከተማ ክፍለከተማ በአዲስ አበባ ቀበሌ በተለምዶ ቤተሰብ መምሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ያጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ፡፡ የሐዋሳ ከተማ ፓሊስ አዛዥ ኮማንደር ደረሰ ቡሳሮ የአደጋው…