Fana: At a Speed of Life!

125ኛው የአድዋ ድል በዓል በጋምቤላ ከተማ በስፖርታዊ ውድድር ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የአድዋ ድል በዓል በጋምቤላ ከተማ በስፖርታዊ ውድድር ተጀምሯል፡፡ "አድዋ የህብረ-ብሔራዊ አንድነት አርማ" በሚል መሪ ቃል  ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ ነገ በይፋ የሚጀመረው ክብረበዓሉ በጋምቤላ ክልል ሲካሄድ የመጀመሪያው ነው…

የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የዋጋ አተማመን አገልግሎት በቅርቡ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን በገቢና ወጪ ዕቃዎች ላይ የሚሰጠውን የዋጋ አተማመን እና የካርጎ ትራኪንግ አገልግሎት ስርዓትን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በሐረር ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድን ጨምሮ ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት በሐረር ከተማ እየተገነቡ ያሉ እና ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ የስራ ኃላፊዎቹ በከተማዋ የስራ ዕድል ፈጠራ…

አለም አቀፉዊ ሴቶችን በሳይንስ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አለም አቀፉዊ ሴቶችን በሳይንስ ቀን በኢትዮጲያ ተከብሯል፡፡ "ሴት ሳይንቲስቶች ኮቪድ-19ን ለመዋጋት ግንባር ቀደም ናቸው" በሚል አለም አቀፋዊ መሪ ቃል መሰረት የኢትዮጲያ ስፔንስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አጋር አካላት ጋር በጋራ በመሆን…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት ግጭት ቀስቃሽ የሆኑ የጥላቻ ንግግሮችንና አንድን ማህበረሰብ ከሌላው ማህበረሰብ የሚያቃርኑ ትርክቶችን ከማንሳት…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት ግጭት ቀስቃሽ የሆኑ የጥላቻ ንግግሮች፣ ሃሰተኛ መረጃዎች እና አንድን ማህበረሰብ ከሌላው ማህበረሰብ የሚያቃርኑ ትርክቶችን ከማንሳት መቆጠብ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ከፋና…

ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳና አካባቢዋ ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች የዊልቸር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳና አካባቢዋ ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች የዊልቸር ድጋፍ አደረጉ፡፡ የቀዳማዊ እመቤት ጽህፈት ቤት በሀገሪቱ ከሚሰራቸው ስራዎች አንዱ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ ወገኖች እንክብካቤ ማድረግ ነው ተብሏል፡፡ ከዚህ ቀደምም…

ኮሚሽነር ዶ/ር ፍፁም አሰፋ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት የሥነ ሕዝብ ልማት ፈንድ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት የሥነ ሕዝብ ልማት ፈንድ ተወካይ ወይዘሮ ዴኒያ ጌይል ጋር ተወያይተዋል፡፡ የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት የሥነ…

የመማር ማስተማር ሂደቱ ምቹና ሰላማዊ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት ይጠበቅባቸዋል – የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ከወረዳ አመራሮች፤ የፀጥታ አካላትና ከትምህርት ቢሮ አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች ላይ የመማር ማስተማሩን…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣው አዋጅ ተፈጻሚ አልሆነም – የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣው አዋጅ ተፈጻሚ መሆን እንዳልጀመረ አስታወቀ። ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ይህንን ያለው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከብሮድካስት ባለስልጣን ጋር በመሆን የመገናኛ ብዙሃን…

የኢትዮጵያና ሱዳን መንግስታት የሁለቱን ሀገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትና ታሪክን መሰረት ያደረገ ስምምነት ሊያደርጉ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን የድንበር ጉዳይና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ ያተኮረ ውይይት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተካሔዷል። በውይይቱ ላይ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ከካርቱም ዩኒቨርሲቲ የመጡ ምሁራን ተሳትፈዋል። ከሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች ሁለት…