የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች በ2 ሚሊየን ብር ወጪ የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች።
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ምክትል ፕሬዚዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው እንደገለፁት÷ ድጋፉ…