Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች በ2 ሚሊየን ብር ወጪ የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች። በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ምክትል ፕሬዚዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው እንደገለፁት÷ ድጋፉ…

ም/ጠ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከዛሬ ጀምሮ በህንድ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዛሬ ጀምሮ በህንድ ጉብኝት ያደርጋሉ። አቶ ደመቀ እስከ መጪው አርብ በህንድ በሚኖራቸው ቆይታ በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ላይ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል። በዚህም…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጌዴኦ ዞን ገደብ ወረዳ የተገነባውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ገደብ ወረዳ የተገነባውን የባንቆ ዳዳቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በመጀመሪያ ዙር በሁሉም ክልሎች ካስገነባቸው 20 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞሮቭ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በትምህርት፣ ዲፕሎማሲ፣ ኢንቨስትመንት፣ በባህልና ቱሪዝም ዘርፎችን በተመለከተ መክረዋል፡፡ እንዲሁም…

አትሌት ሀይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ልምዱን ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ሰልጣኞች አጋራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሀይሌ ገብረ ስላሴ የህይወት ልምዱን ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ሰልጣኞች አጋርቷል፡፡ አትሌት ኃይሌ ልምዱን ያካፈለው በቪዲዮ ኮንፍረንስ ነው ተብሏል፡፡ ወጣቶች እንችላለን ብለው በመነሳት ያላቸውን ጉልበት እና አቅም…

ቦርዱ በኦብነግ አመራሮች መካከል ያለውን አለመግባባት አስመልክቶ የቀረቡትን ሰነዶች በመመርመር ውሳኔ ማስተላለፉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ)ን አስመልክቶ ውሳኔ አስተላለፈ:: በእነ አቶ ራያል ሃሙድ በኩል ከጥር 12-15 ቀን 2013 ዓ.ም. ተካሂዷል የተባለው አስቸኳይ የማዕከላዊ…

መምህራንን ብቻ ማዕከል ያደረገ የአንበሳ አውቶብስ የመታወቂያ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከአንበሳ የከተማ አውቶብስ አግልግሎት ደርጅት እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ጋር ለመምህራን በሚቀርበዉ የአንበሳ አውቶብስ የትራንስፖርት አግልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ውይይት አካሄዷል፡፡…

የኮቪድ-19 ክትባት ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በአፍሪካ እንደሚሰጥ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኦክስፎርድ የተመረቱ ሁለት የኮቪድ-19 ክትባቶች ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በአፍሪካ ሊሰጡ እንደሚችሉ ተገለፀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት በኮቫክስ እቅድ አማካኝነት ክትባቶቹን ወደ አፍሪካ ሀገራት የሚላኩበትን መንገድ ምቹ በማድረግ ለአስቸኳይ አገልግሎት…

የእናቶችን ሞት 50 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችን ሞት 50 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ‘ኮቪድ-19 በእናቶችና በልጆችና በወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤና አጠባበቅ ላይ ያደረሰው ተጽዕኖ’ በሚል መሪ ሀሳብ 29ኛው የኢትዮጵያ የፅንስና የማኅፀን ሐኪሞች ማኅበር…

በኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ የ60 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ100 በላይ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ የ60 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ ጀልባዋ ከዋና ከተማዋ ኪንሻሳ በስተ ምሥራቅ በምሽቱ እየተጓዘች ከዓለት ጋር መጋጨቷን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል ፡፡…