Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በህ ወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘው 2 ሚሊየን ጀሪካን ፓልም የምግብ ዘይት ለሸማች ማህበራት እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ በግለሰብ መጋዘን በሕገ ወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘው 2 ሚሊየን ጀሪካን ፓልም የምግብ ዘይት በሁሉም ክፍለ ከተሞች ለሚገኙ ሸማች ማህበራት እየተሰራጨ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቱርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት በኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳይ እንዲሁም…

አምባሳደር መለስ ከደቡብ ሱዳንና ጅቡቲ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፡ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢፌዴሪ ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ከደቡብ ሱዳን አምባሳደር ቾል ማውት እና የጅቡቲ አምባሳደር ያሲን ኤልሚ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም በትግራይ ክልል እየተካሄደ ባለው የሰብዓዊ ድጋፍ እና የመልሶ ግንባታ፣…

የመንግስት የልማት ድርጅቶች የግማሽ ዓመት ሥራ አፈፃፀም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር ዋና አካል የሆነው የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል ፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለመደገፍ ያተኮረ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት…

የኢትዮ-እስራኤል የፖለቲካ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ3ተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮ-እስራኤል የፖለቲካ የምክክር መድረክ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ በበይነ መረብ ተካሂዷል። የምክክር መድረኩ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ የኢኮኖሚ እንዲሁም የፖለቲካ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።…

አምባሳደር አዲስዓለም ሁከትና ግጭት ለመቀስቀስና ታጣቂዎችን ለመደገፍ ሲሰሩ ነበር-  መርማሪ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ ለአምስተኛ ጊዜ በዛሬው እለት ፍርድ ቤት ቀርበዋል። የፌደራል ፖሊስ የምርመራ ቡድን በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ከዚህ በፊት በተሰጠው 14 ቀናት ውስጥ የሰራውን የምርመራ ስራ ይፋ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ በቢሾፍቱ ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱ በተለያዩ የሃገሪቷ ክፍሎች እየተፈጠሩ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ሚና ላይ ትኩረቱን ያደረገ…

በመተከል ሠላም ለማስፈን እየሰራ ያለው የተቀናጀ ግብረ ኃይል በሕዝቦች መካከል የእርቀ ሠላም ሥነ-ስርዓት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት እየሰራ ያለው የተቀናጀ ግብረ ኃይል በዞኑ ሕዝቦች መካከል የእርቅ ሥነ-ስርዓት ማካሄድ ጀምሯል። እስካሁንም በዞኑ በቡለን፣ ጉባ፣ ግልገለ በለስ፣ ዳንጉር፣ ድባጤ፣ ወንበራ፣ ፓዌና ማንዱራ ወረዳዎች በ41…

ሩዋንዳ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩዋንዳ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በዛሬው ዕለት መስጠት ጀምራለች። 1 ሺህ ብልቃጥ ሞዴርና ክትባትን ያገኘችው ሩዋንዳ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ግንባር ቀደም ሰራተኞችን ጨምሮ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎቿ…

የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች በቀጣናው ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በድሬዳዋ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች በቀጣናው ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በድሬድዋ ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ የአፋር፣ የሶማሌ፣ የኦሮሚያ፣ የሃረሪ ክልሎችና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ሃይሎች በአሁናዊ የሰላምና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ነው በድሬድዋ…