Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ ላሙ ወደብ በመጪው ሰኔ ወር ለኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ላሙ ወደብ በመጪው ሰኔ ወር ለኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የላፕሴት ፕሮጀክት ሊቀመንበር ሜጀር ጀነራል ቲቱሱ ኢቡይ በሰኔ ወር ከኢትዮጵያ ዕቃ ማጓጓዝ እንደሚጀምር አስታውቀዋል፡፡ ሊቀመንበሩ ቀሪ ስራዎችን…

አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ለጀርመን ፓርላማ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በጀርመን ፓርላማ የኢኮኖሚና ልማት ትብብር ኮሚቴ አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በበይነ መረብ ገለጻ ሰጥተዋል፡፡ በዚህ ወቅት በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ የታላቁ…

ምርጫውን ለመታዘብ 155 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝግበዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫውን ለመታዘብ 155 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝግበው 36 ድርጅቶች በ1ኛ ዙር ፍቃድ ማግኘታቸው ተገልጿል። በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመዘገባቸው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በዘርፉ በሚሰማሩበት ወቅት…

በአስፈፃሚ አካላት የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎች መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ሂደት ችግሮች እየገጠሙት መሆኑን ዕንባ ጠባቂ ተቋም ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ አስፈፃሚ አካላት በዜጎች ላይ የሚያደርሱትን አስተዳደራዊ በደል ለማስተካከል የሚቀመጡ መፍትሔዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኩል ችግሮች እየገጠሙት መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡ ተቋም ይህንን ያስታወቀው የ10 ዓመት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ በ168 ሄክታር መሬት ላይ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በአዳማ ከተማ በ168 ሄክታር መሬት ላይ የለማን የስንዴ ማሳን ጎበኘ፡፡ የስንዴ ማሳው በመስኖ የለማ መሆኑን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኃይሉ ጀልዴ ገልጸዋል፡፡…

ዶ/ር ሊያ ታደሠ ወቅታዊ የኮቪድ 19 ሁኔታን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሠ ወቅታዊ የኮቪድ 19 ሥርጭትና እንደ ሀገር እያደረሠ ስላለው ተጨባጭ ጉዳት አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች ጋር ተወያዩ። የኮቪድ 19 እንደ ሀገር የከፋ ጉዳት እያደረሠና…

በምስራቅ ጎጃም ዞን የ20 ቀን ህፃንን ጨምሮ እናትና ሶስት ልጆቿ በእሳት አደጋ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ ጎፍጭማ ቀበሌ የ20 ቀን ህፃንን ጨምሮ እናትና ሶስት ልጆቿ በእሳት አደጋ ህይወታቸው አለፈ። የእሳት አደጋው ወይዘሮ ሰገድ ይቴ በተባሉ እናት መኖሪያ ቤት በትናንትናው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት ከ30 አካባቢ…