Fana: At a Speed of Life!

ከአዲስ ቅዳም ወደ እንጅባራ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሽ ተገልብጦ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ ቅዳም ወደ እንጅባራ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሽ ተገልብጦ በስምንት ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ፡፡ አደጋው በተለምዶ አድጓሚ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ተሽከርካሪ በመገልበጡ የደረሰ መሆኑን የአዊ ዞን ኮሙዩኒኬሽን መረጃ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአንካራ የተገነባውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ አንካራ የተገነባው አዲሱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛሬው እለት ተመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቩሉት ካቩሶግሉ ተገኝተዋል።…

“ውጤታማ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ውጤታማ  የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ብልጽግና ይረጋገጥ ዘንድ በሀገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚታዩ የጥራት ችግሮችን መቅረፍ…

በዋግኽምራ ዞን 150 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ድሃና ወረዳ 150 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቋል። በምርቃቱ ላይ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሞ ማሞና የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር…

የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ በሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ዙሪያ በሀዋሳ ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱ "የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለብልጽግና" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ መሆኑ ተመላክቷል። በደቡብ ብልጽግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ…

ሰማሪታንስ ፐርስ በትግራይ ድጋፍ ለሚሹ ወገኞች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ዓልሚ ምግብ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰማሪታንስ ፐርስ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት በትግራይ ክልል ሠብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ዓልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገ፡፡ ግብረ ሰናይ ድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤቱ ከሚገኝበት ሰሜን ካሮላይና ግዛት ቡን…

25 የገጠር ከተሞችን ከፀሃይ ሃይል የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 25 የገጠር ከተሞችን ከፀሃይ ሃይል የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። በስምምነት መድረኩ ላይ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከሩሲያ እና ስዊዘርላንድ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከሩሲያ አምባሳደር ቭላድሚር ዜልቶቭ እና ከስዊዘርላንድ አምባሳደር ክርስቲያን ዊንተር ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደሩ በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ፣ በኢትዮ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ…

በድሬዳዋ ከተማ በማህበረሰብ ልማት ፈንድ የተሰራ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት አስመረቀ። የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ እና የድሬዳዋ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ፕሮጀክቱን መርቀው…

ጊኒ የኢቦላ ወረርሽኝ መከሰቱን ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒ በኢቦላ ወረርሽኝ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ ቫይረሱ በወረርሽኝ ደረጃ መከሰቱን ይፋ አደረገች። በጊኒ ደቡብ ምስራቅ በተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ለህልፈት ከተዳረጉት ሰዎች ባሻገር አራት ሰዎች ደግሞ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተነግሯል።…