ካለፈው የጋራ ታሪካችን የወረስናቸውን የተዛቡ ግንኙነቶች በማረም አንድ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማህበረሠብ መገንባት ይጠበቅብናል – ፕ/ት ሳህለወርቅ…
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ካለፈው የጋራ ታሪካችን የወረስናቸውን የተዛቡ ግንኙነቶች በማረም አንድ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማህበረሠብ መገንባት ይጠበቅብናል አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ይህንን ያሉት ከአስተዳደር ወሰን፣ ማንነትና ራስን በራስ…