ሱዛን ራይስን ጨምሮ የባራክ ኦባማ ዘመን ባለስልጣናት ሚሊየን ዶላሮችን ይዘው ወደ ነጬ ቤተ መንግስት ተመልሰዋል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ዘመን በሃላፊነት ላይ የነበሩ ግለሰቦች ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሲመጡ ሚሊየን ዶላሮችን በመያዝ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት መግባታቸው ተገለፀ።
ኤቢሲ ይዞት በወጣው ሪፖርት በኦባማ የስልጣን ዘመን…