Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተከሰተው ወቅታዊ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን የሠላም አማራጭ የተቀበሉ 436 የኦነግ ሸኔ አባላት ከህዝብ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 05፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ ሸኔ ቡድን አባላት የነበሩና የሠላም አማራጭ የተቀበሉ 436 ግለሰቦች ሥልጠና በመወስድ ከህዝብ ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉን የምዕራብ ጉጂ ዞን ጸጥታና አስተዳደር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ደስታ ኢታና እንዳሉት የዞኑ…

በአማራ ክልል የአድዋ ድል በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም በድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ የሰራተኞችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊና የአድዋ ድል በዓል አብይ ኮሚቴ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንዳንድ የአገልግሎት ዘርፎች ላይ የዋጋ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ በ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንዳንድ የአገልግሎት ዘርፎች ላይ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን አስታውቋል። ባንኩ ማሻሻያ ያደረገው በብድር ወለድ ምጣኔና በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶቹ ላይ ነው። የዋጋ ማሻሻያውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ከአዲሱ ገበያ – በቀጨኔ – ሽሮሜዳ – መገናኛ የሚያልፈው መንገድ ግንባታ መጓተት በእንቅስቃሴያቸው ላይ ችግር እየፈጠረ መሆኑን…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከአዲሱ ገበያ - በቀጨኔ - ሽሮሜዳ አድርጎ መዳረሻውን መገናኛ የሚያደርገው የቀለበት መንገድ ግንባታ በታቀደለተ ጊዜ ባለመጠናቀቁ በአካባቢው ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ ችግር እየፈጠረ መሆኑን አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩ።…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከዳይሬክተሯ ጋር ተገናኝተው ጥሩ እና ጠቃሚ ውይይት…

የትራንስፖርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለመተከል ተፈናቃዮች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ቡድን በመተከል ዞን ከቀያቸው ተፈናቅለው በቻግኒ ከተማ የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ቡድኑ በመጠለያው የተለያዩ ድጋፎች በህብረተሰቡ እየተደረገ መሆኑን…

አምባሳደር ሽፈራው ተክለማሪያም ከአልጄሪያው አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማሪያም በደቡብ አፍሪካ ከአልጄሪያ አምባሳደር ረሺድ ነንሎነስ ጋር በሁለትዮሽና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው በትግራይ ክልል በተካሄደው…

የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ በሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ በሙስና ወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መሰረተባቸው፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በዛሬው እለት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በተሰጠው ክስ መመስረቻ አምስት ቀናት ውስጥ ክስ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን ኦነግ ሸኔ መሬት ቆፍሮ የደበቀው ከ452 ሺህ ብር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጉጂ ዞን ዱግዳ ዳዋ ወረዳ ኦነግ ሸኔ መሬት ቆፍሮ የደበቀው ከ452 ሺህ ብር በላይ ተገኘ፡፡ ቡድኑ በዱግዳ ዳዋ ወረዳ ወልጌዪ ቀበሌ መሬት በመቆፈር 452 ሺህ 800 ብር በላይ ቀብሮ መደበቁን የዞኑ ፀጥታና አስተዳደር ፅህፈት ቤት…