Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ላይ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ላይ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የፓርኩ የኅብረተሰብ እና ቱሪዝም ኃላፊ ታደሰ ይግዛው ከትናንት በስተያ የተነሳው እሳት በኅብረተሰቡ እና በፓርኩ ሠራተኞች ጥረት በቁጥጥር ስር መዋሉን ነው…

በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ዘርፍ የግል ባለሃብቶች የሚሰማሩባቸው 44 ፕሮጀክቶች ተለይተዋል-የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በግል ባለሃብቶች እና በመንግስት እና በግል ባለሃብቶች ጥምረት ሊካሄዱ የሚችሉ 44 ፕሮጀክቶች መለየታቸውን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ። ፕሮጀክቶቹ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ዘርፍ የአዋጭነት…

አቶ ስብሃት ነጋ እና ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ስብሃት ነጋ፣ ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ አምባሳደር አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት ያቀረበው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሲሆን ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ…

ዶናልድ ትራምፕ የግላቸውን የማህበራዊ ትስስር ገፅ ይዘው ሊመጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የግላቸውን ማህበራዊ ትስስር ገፅ ይዘው ሊመጡ መሆኑን አማካሪያቸው አስታውቀዋል። አማካሪያቸው ጀሶን ሚለር ዶናልድ ትራምፕ በሁለት እና ሶስት ወራት ውስጥ ወደ ማህበራዊ የትስስር ገፅ ይመለሳሉ ብየ…