Fana: At a Speed of Life!

የክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተዘጋጀው የክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ ፕሮግራሙ አርቲስቱ ለኦሮሚያ እና ለኢትዮጵያ ጥበብ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅዖ እውቅና…

ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ ግብጽ የመጨረሻ አማራጭ አድርጋ እየሰራች መሆኑን አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ ከህዳሴው ግድብ ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ውስጥ የብሔርና የሃይማኖት ልዩነቶችን በመጠቀም ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ ተግታ እየሰራች መሆኑን ጂዮፖሊቲካል ፊውቸር የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ባወጣው ጥናት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈንና የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ረገድ የተጀመረውን ተግባር ለማስቀጠል ያለመ የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈንና የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ረገድ የተጀመረውን ተግባርን ለማስቀጠል ያለመ በክልሉ የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ኮንፈረንስ በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ…

በመዲናዋ ባለፉት 6 ወራት ለ229 ሺህ 370 ነዋሪዎች አዲስ የስራ እድል ተፈጥሯልበመዲናዋ ባለፉት 6 ወራት ለ229 ሺህ 370 ነዋሪዎች አዲስ የስራ እድል…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 6 ወራት ለ229 ሺህ 370 ነዋሪዎች አዲስ የስራ እድል መፈጠሩን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከተፈጠሩት የስራ እድሎች ውስጥም 179 ሺህ ቋሚ ስራ ሲሆን ተጠቃሚ…

ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስትራቴጂካዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ሰፋፊ የንቅናቄ ስራዎች ይካሄዳሉ -ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስትራቴጂያካዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ሰፋፊ የንቅናቄ ስራዎች እንደሚካሄዱ የሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ ገለጹ። የሴቶች፣ህጻናትና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ፊቤላ የዘይት ፋብሪካን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት የማምረት አቅም ያለውን ፊቤላ የዘይት ፋብሪካ መረቁ፡፡ የሀገሪቱን የምግብ ዘይት አቅርቦት 60 በመቶ የመሸፈን አቅም እንዳለው የተነገረለት ፊቤላ ኀላፊነቱ…

5ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን በመላዉ የሀገሪቱ ከተሞች ተከበረ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር የኋላሸት ጀመረ በአዲስ አበባ ከቤቴል ሚካኤል- አንፎ ስላሴ በተካሄደዉ መርሃ ግብር ተገኝተው እንዳሉት የትራፊክ አደጋን…

በጋምቤላ ክልል አስተማማኝ ሰላምን በማስፈን የህግ የበላይነት እንዲከበር በሚደረገው ጥረት የሚሊሻ አባላት ሚና ከፍተኛ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተመልምለው በኢታንግ ልዩ ወረዳ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 810 ያህል የሚሊሻ አባላት ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩይ ጆክ እንዳሉት ÷ህግና ስርዓት መሬት…

የሀረሪ ክልል ፣ የስልጤ ዞንና የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ፣ የስልጤ ዞንና የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ለውጡን በመደገፍ የድጋፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው። የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት አመራር የመጣውን ሀገራዊ ለውጥ በመደገፍ ነው…

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ መደረጉን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሠረት ፡- ቤንዚን 25 ብር ከ82 ሳንቲም…